Welcome!

"If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu

Sunday, July 22, 2012

መድረክ-ወደ-ግንባር-ተሸጋገረ

ሐምሌ ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፣ የኦሮሞ ህዝቦች ኮንግረስ /ኦህኮ / ፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ኦፌዴን / ፣ አረና ትግራይ ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ህብረት ፣ የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ /ኢሶዴፓ/ ናቸው ዛሬ በጋራ ግንባር የመሰረቱት።

አቶ ጥላሁን እንዳሻው ሊቀመንበርነት ፥ ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳን ምክትል ሊቀመንበርና የፋይናንስ ጉዳይ ሀላፊ ፣ ዶክተር መረራ ጉዲናን ምክትል ሊቀመንበርና የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ፣ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስን ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፣ አቶ ገብሩ አስራትን ምክትል ሊቀመንበርና የውጭ ጉዳይ ኃላፊ እንዲሁም ዶክተር ሞጋ ፍሪሳን ዋና ፀኃፊ አድርጎ ግንባሩ መርጧል።

No comments:

Post a Comment