Welcome!

"If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu

Saturday, April 28, 2012

ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል የባለቤቷን ሽልማት ልትቀበል ነው

 ኢሳት ዜና
የ2012  የፔን ባርባራ ጎልድ ስሚዝ ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት አሸናፊ በሆነው  በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ሽልማት  ሥነ-ስርዓት ላይ ባለቤቱ ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል እንደምትገኝ  ምንጮቹን በመጥቀስ የዘገበው አዲስ ቪው ነው።

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ  ሀሳቡን በነፃነት በመግለጹ ሳቢያ በፈጠራ የሽብርተኝነት ተከሶ ጉዳዩን በፍርድ ቤት እየተከታተለ ባለበት  በአሁኑ ወቅት “ፔን ፍሪደም አዋርድ” የተባለውንና ለጀግና ጋዜጠኞች የሚሰጠውን  ዓለም አቀፍ ሽልማት አግኝቷል።

 ፔን አሜሪካን ሴንተር የተባለው ዓለማቀፍ ድርጅት ጋዜጠኛ እስክንድር ለሰራቸው ስራዎች እውቅና በመስጠት ፤26ኛው የድርጅቱ ሽልማት ለጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እንዲሆን  ከቀናት በፊት መወሰኑ ይታወሳል።

ይኸው “ፔን አሜሪካን ሴንተር”የተሰኘው ድርጅት  በሚያዘጋጀው እና እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር የፊታችን  ሜይ 1 ቀን 2012 በኒውዮርክ ሲቲ በሚገኘው  በ “አሜሪካን ሙዚየም ኦፍ ናቹራል ሂስትሪ’  በሚካሄደው የሽልማት ፕሮግራም ላይ፤ ጋዜጠኛ ሰርካለም  ፋሲል በተጋባዥነት በመገኘት የባለቤቷን ሽልማት ትቀበላለች ተብሎ ይጠበቃል።

ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል የዓለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተንከባካቢ ድርጅት በምህፃረ-ቃሉ  የሲ.ፒ.ጄ የ 2007 ሀሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ዓለማቀፍ ሽልማት አሸናፊ መሆኗ ይታወቃል። የእስክንድር እና የሰርካለም ብቸኛ ልጃቸው ህፃን ናፍቆት እስክንድር፤ አባቱ እና እናቱ የ1997ቱን ምርጫ ተከትሎ ከቅንጅት አመራሮችና ከሌሎች ጋዜጠኞች ጋር ለሁለት ዓመታት በታሰሩበት ወቅት በቃሊቲ እስር ቤት መወለዱ ይታወቃል።

የዛሬ ዓመት አካባቢ ፖሊሶች ጋዜጠኛ እስክንድርን ዳግም እያዋከቡ ወስደው ያሠሩት፤ መንገድ ላይ ሲያጫውተው ከነበረው ከህፃን ልጁ ከናፍቆት ነጥለው እንደነበር ይታወቃል። ህፃን ናፍቆት ፖሊሶች አባቱን እያዋከቡ ሲወስዱበት ፦”አባባ!አባባ!>>” እያለ ስቅስቅ ብሎ እንዳለቀሰ መዘገቡ አይዘነጋም።

አንድ የምስራች፤ ሀገራችን ፈጣን እድገት አሳየች!

 በአቤ ቶክቻው
ትላንት ለሊቱን በሙሉ ማውጊያ ብሎጋችን ኢትዮጵያ ውስጥ የማይዘጋበትን መላ ሳንሰላስል ነበር። ታድያ አንዳች ዘዴ መጣልኝ። ልማታዊ ጨዋታዎችን  መጨዋወት ጥሩ ዘዴ እንደሚሆን አስብኩ። ታድያ ልማታዊ ዜና ከየት ይመጣል…? ብዬ ሳስብ፣ ሳስብ፣ ሳስብ… አንድ ወዳጃችን በዚህ ሳምንት ውስጥ በፌስ ቡክ ግድግዳው ላይ የለጠፈው አሪፍ ልማታዊ ዜና ትዝ አለኝ። 

ወዳጄ ስሙ ጠፋኝ… (ምን የስደተኛ ነገር እንኳን የሰው ስም የራሱንም ስም ይረሳል እኮ…! እናም ወዳጃችንን ይቅርታ ጠይቄ እቀጥላለሁ!) ይህ ወዳጃችን የለጠፈው የምስራች ሮይተርስን ጠቅሶ ሲሆን፤ ሀገራችን አለ የተባለ እድገት እያሳየች እንደሆነ ያወሳል። ዕድገት ቢልዎት ደግሞ ዕድገት ብቻ አይምሰልዎ “ፈጣን እድገት” ብሎ ነው የዜና ወኪሉ ሮይተርስ የገለፀው። 

ታድያልዎ ክፉ ክፉውን ብቻ ሁሌ ከምናወራ እና ብሎጋችንንም ከምናዘጋ፣ ከፀሐዩ መንግስታችንም ከምንቀያየም ለምን እንዲህ ልማታዊ ጨዋታዎችን እየተጨዋወትን ግዜውን አንገፋም ስል አሰብኩ። በርግጥ በሪፖርቱ ላይ የተገለፀው እድገታችን 7.5% የሚል ነው። በዚህ ብዙ ቅር አይበልዎ። ይሄ የምናዛሬ ጉዳይ ነው ድሮም ቢሆን ቁጥር በነርሱ ሲሆን ዝቅ በኛ ሲሆን ከፍ ይላል። 

እንኳንስ ሌላ ይቅርና ሰዓት ራሱ እኛ ሰባት ሰዓት ሆኗል ስንል እነርሱ አንድ ሰዓት ነው ይላሉ። ገንዘባቸውም እንደዛው ነው። እነሱ አንድ ሲሉ እኛ አስራ ሰባት እንላለን። ባጠቃላይ እኛ ቁጥር ላይ ቁጥ ቁጥ አናውቅም እነሱ ደግሞ የቁጥር ገብጋቦች ናቸው። ስለዚህ በእድገቱም 7.5 ቢሉንም 11.2% ጋር እኩል ነው እና ደስታዎን ይቀጥሉ። አዎ መንግስታችንን ማመስገን አለብን! የእምነት ተቋማት ረዥም እድሜ ለምንግስታችን እንዲሰጠው ምዕመናኖቻቸውን ለፀሎት መጥራት አለባቸው። 

ባለውቃቢዎች የእድገት ባለቤት ያደረገን መንግስታችን ዘላለም እንዲኖር ውቃቢያቸውን መለማመን ይገባቸዋል። መጫኛ የሚያቆሙ ደብተራዎች መንግስታችንን እንደመጫኛው ቀጥ ብሎ እንዲቆም ጥበባቸውን ሊጠቀሙ ይገባል። (እዝች ጋ አሽሟጣጮች አሁንስ ተጠቅልሎ ነው ያለው? ብለው ፈታኝ ጥያቅ ቢጠይቁንም እንዳልሰማ እናልፋለን!) የዚህ አይነት ዕድገት ባለቤት ያደረገን እርሱ ኢህአዴግ የተባረከ ነው! ብለንም እንዘምራለን! እልልታውንም እናቀልጠዋለን! ሀገራችንን በአፍሪካ ፈጣን እድገት እያሳዩ ካሉ ሀገሮች ከቀዳሚዎቹ ተርታ አሰልፏታልና! እርስዎም ይደሰቱ! … እኔ በበኩሌ ደስታዬን ለመግለፅ ድግስ ሁሉ ለመደገስ አስቢያለሁ። 

   አስቡት እስቲ ከሃምሳ ምናምን አገሮች በእድገታችን ግንባር ቀደም ከሚባሉት ወገን መሆን ከየት ይገኛል? እውነቴን ነው የምልዎ እስከዛሬ ድረስ መንግስታችን ሲናገር ለፕሮፖጋንዳ ይመስለኝ ነበር። ለካስ እርሱቴ ምን በወጣው…! በእውነቱ ስናውቅ በድፍረት ሳናውቅ በስህተት ላንጓጠጥነው እና ላሽሟጠጥነው ይቅርታ መጠየቅ አለብን! ወዳጃችን ከሮይተርስ ያገኘው ዜና ይህ ነው፤
Reuters- According to reports released by the International Monetary Fund, five of the fastest growing countries last 2011 are in Africa. This includes the countries of Ghana (13.5%), Eritrea (8.2%), Ethiopia (7.5%), and Mozambique (7.2%).
ምነው…? ምን ያስቅዎታል? አዎ ፈጣን እድገት እያሳዩ ያሉ ሀገሮች ውስጥ ተካተናል። በርግጥ እንደ ሪፖርቱ ከሆነ ኤርትራ በዕድገት ደረጃዋ ከእኛ ትበልጣለች። ይሁና! እባክዎ ወዳጄ አይሳቁ ብሎጉን እንዳያዘጉብን! እኔም ሳቄ ሳያመልጠኝ ልሰናበትዎ… ካልተዘጋ በዚህ ከተዘጋ በሌላ ማውጊያ እንገናኛለን!

በአፋር አንድ ወጣት ተገደለ ሶስት ቆሰሉ

ኢሳት ዜና:-
በአፋር ክልል በዱብቲ ከተማ በህዝቡ እና በመንግስት ማካከል የተፈጠረው አለመግባባት ወደ ደም መፋሰስ እያመራ መሆኑን በተደጋጋሚ መዘገባችን የሚታወስ ሲሆን፣ በዛሬው እለት የፌደራል ፖሊስ አባላት የ17 አመቱን የ7ኛ ክፍል ተማሪ የሆነውን አሊ ኡመር ሙሀመድን በሶስት ጥይት ገድለው በጓደኞቹ ላይ ደግሞ ከፍተኛ የሆነ ድ ብደባ ፈጽመዋል።

የአካባቢው ነዋሪዎች እና የቀበሌ አመራሮች ሳይቀሩ የልዩ ሀይል የፌደራል ፖሊስ አባላትን ልትጨርሱን ነው ወደ ዚህ የመጣችሁት በማለት ሲቃወሙዋቸው ነበር። ሟቹን ለመቅበር በጸሎት ላይ የነበሩ ሰዎችን የኢሳት ዘጋቢ ባነጋገረበት ወቅት ከፍተኛ የሆነ ቁጣ እና ብስጭት በህዝቡ ዘንድ ይሰማ ነበር። አንድ ስማቸው እንዳይገለጥ የፈለጉ ሰው እንደተናገሩት ህዝቡ የሟቹን ደም ለመበቀል ከየአካባቢው እየተሰባሰበ መሆኑን ከዚህ በሁዋላ የሚፈጠረውን ነገር ለመገመት እንደማይችሉ ገልጠዋል በቀብሩ ስነስርአት ላይ የነበሩ አንድ የቀበሌ ታጣቂ እንደገለጡት የወጣቱን ሞት ተከትሎ የክልሉ ባለስልጣናት በአካባቢው ተገኝተዋል፤ ይሁን እንጅ ህዝቡ አትወክሉንም ብሎአቸዋል። በጉዳዩ ዙሪያ የአፋር ሰብአዊ መብቶች ድርጅት ሀላፊ የሆኑትን አቶ ገአስ አህመድን ስለጉዳዩ አነጋግረናቸዋል።

የመለስ መንግስት  ጊዜ ወዲህ በመላው አገሪቱ መለስ ቀለስ የሚል ተቃውሞ እየገጠመው ነው። እስካሁን ድረስ ተቃውሞዎችን  ሁሉ በሀይል ለመጨፍለቅ የሚያደርገው ሙከራ አገዛዙን ከህዝብ እየነጠለውና መተማመኛውን በወታደሩ ላይ እንዲያደርግ እንዳስገደደው ተንታኞች ይናገራሉ። በአሁኑ ጊዜ በመላ አገሪቱ የሚሰሙት የተቃውሞ ድምጾች እየጎሉ መምጣት፣ ለአገዛዙ ትልቅ ራስ ምታት ሆነዋል። በአለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ በጋምቤላ በአስራዎች የሚቆጠሩና በጎፋ ዞን 5 ሰዎች በፌደራል ፖሊስ አባላት ተገድለዋል።

Friday, April 27, 2012

Five killed as Ethiopian Muslim protests continue

Breaking News: By Yuunus Hajji Mul’ataa
ADDIS ABABA - Police on Friday killed five protesters, including an elderly scholar, in Assasa town in central Ethiopia in the ongoing Ethiopian Muslim "anti-Ahbashism" protests that have spanned 13 weeks.

 In the Ethiopian capital on Friday, the major mosques of Addis Ababa and the streets were taken by a wave of protesters that chanted “We want our rights! Stop Ahbashism campaign! Allahu Akbar!!” Sources also confirmed the death of at least five Muslims in Assasa town of Arsi province in central Ethiopia.

An elderly scholar was among the dead. he protestors strongly denounced the continued government interference in the religious affairs and said “We must elect our religious leaders by ourselves. The current leaders of council of Islamic Affairs should be brought to justice for what they were doing on the Muslim society”. The Ahbashism campaign was aimed at enforcing the Muslims to accept the belief of a new sect called “Ahbash”.
Massive Protests
The number Muslims protesting against the government orchestrated Ahbashism campaign is increasing from time to time. The small protest started at “Aweliya Mosque” three months ago has spread beyond Addis Ababa and reached towns like Dessie, Dire Dawa, Harar, Shashemene, Assela, Gondar, Alaba, Baddessa, Assasa, Chagni etc. Haji Abdurahman Sadiq and Mr. Kemal Nuri, two community leaders living in Addis Ababa, say “All what you see is a result of a long time oppression of Ethiopian Muslims. The government proclaimed in its constitution that it has no right to intervene in our religious affairs. At start, it has allowed Muslims to preach freely, to publish Islamic books, to build Islamic schools etc.

We were hopeful then and thought that we were beginning a new era. But as time elapsed, the government started to oppress our people brutally. We face a big bureaucratic challenge whenever we demand to build our mosques. Our children couldn’t express their faith freely in government owned colleges and universities. Muslim charity organizations are falsely accused of expanding ‘Wahhabism’ and closed down. The leadership of the Majlis didn’t say anything when these illegal measures were hurting the Muslim society” pointing to the Higher Council of Islamic Affairs in Ethiopia.

All parts of the Muslim society, including women and children, have participated in the Friday protests. Viewers say the recent speech made by Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi had aggravated the tension between Ethiopian Muslims and the government. The rigid stance of the government was highly criticized by Muslim members of the ruling EPRDF party when they gathered for a training on religious tolerance and development. However, the government authorities said the critiques came from misconceptions and they launched more training programs in rural districts.

Five Muslims Killed in Assasa town, Arsi Province

Meanwhile, five Muslims are reportedly killed on Friday by Federal Police Security Forces in Assasa town in Arsi province of Oromiya regional state. The incident happened when the security forces surrounded a mosque and tried to arrest Sheikh Su’ud Aman, a well-respected Muslim scholar of the town on accusations of promoting terrorist ideology. When all people in the area opposed the arrest of Sheikh Su’ud, the securities opened fire and killed five people. Sources add that many others are wounded. An old man called Sheikh Kedir is among the dead. 

 

The religious leaders of the town say “What wrong did we do? How dare they open fire in our mosque? Isn’t this disrespecting our faith? They killed five innocent civilians and wounded many others. Sheikh Su’ud was a well-respected scholar of our town. He was serving the community for many years and taught hundreds of people. Nobody can suspect him of teaching terrorism ideology. He only refused to participate on the training arranged by Ahbash faction in Shashemene town last week. That may be the reason for which he was accused as ‘teacher of terrorist ideology’”. 

 

The tragic news has spread to the whole of the country and caused a huge rage. The leading religious scholars of Ethiopia are planning to meet Prime Minister Meles Zenawi to discuss a country wide prosecution of Muslims.In his recent speech to the Ethiopian Parliament, Meles was heard saying “We caught an Al-Qaida cell in the provinces of Arsi and Bale. All of those whom we caught are adherents of Salafi School. This can justify that at least some Salfis of our country are promoting an Al-Qaida type ideology and work to topple the state by force. However, we can’t say all Ethiopian Salfis are members of Al-Qaida”.
However, many scholars and commentators say Meles fabricated this claim in order to silence the Muslims and all others who demand their right. They add “Ethiopian Muslims have asked to only to give their right to elect the leadership of their Majlis and to stop imposing the ideology of the Ahbash on the mass. Nobody has asked a political power. No one was heard promoting an establishment of a state lead by Shari’a law. The government should stop terrorizing Muslims by bringing a nightmare of Al-Qaida to our country”.

Why Do Ethiopian Muslims Protest?

Witnesses says that the current protests are part of an ongoing resistance movement of Ethiopian Muslims who react against a plan of the government to indoctrinate them with the ideology of Ahbash faction. Founded by an Ethiopian born Lebanese scholar Sheikh Abdullah Al-Harari Al-Habashi in 1983, Ahbash preaches that the “Wahhabi” are non-Muslims and must be combated. Thus, the western nations see Ahbash as their friendly ally than the so called “Militant Wahhabi” school. The faction is represented by an organization called “Association of Islamic Charitable Project”. The Ethiopian origin of the founding scholar of the faction gave it the name “Ahbash” (the “Abyssinians”, derived from “Habasha”- the Arabic name of Ethiopia)

Ahbash claims to follow the Shafi’i school of law, one of the four canonically accepted schools in Sunni Islam.It sees itself as the propagator of the true creed of “Ahlu Sunna” (Sunni Islam) which was canonized according to the teaching of Imam Abul Hassan Al-Ash’ari (9-10th Century). However, the claim of Ahbash was rejected by well-known Islamic institutions including Al-Azhar University, the most celebrated school in the Sunni world. Further, both Sunni and Shi’a religious leaders have warned against Ahbash mainly due to its “takfir” (apostasy) edicts and extreme alliance with the west. 

The Ethiopian government put the “Majlis” (Higher Council of Islamic Affairs) under the leadership of Ahbash scholars three years ago. In July 2011, the two parties together started a massive campaign of training and promoting the Ahbash ideology through government owned media. To lead the trainings, more than 200 Ahbash scholars were brought from Beirut, Lebanon, where the headquarter of the faction was located. The campaign was called “Ahbashism” by the mass of Ethiopian Muslims. Some of the trainees say that the Ahbash scholars have went to an extent of ordering them to submit to Islam in a new form.

 The trainees add the Ahbash scholars was justifying that practice by saying “Since the beliefs of Ethiopian Muslims was being spoiled by “Wahhabi ideology” in the last three decades, it is too hard for them to say ‘I am a Muslim’ unless they reject Wahhabism”.Haji Abdurahman and Mr. Nuri, the aforementioned community leaders, say “Beginning from the heartbreaking repression measure taken on Muslims in 1995 when they denounced a pro-government Majlis leadership of that time, we were enduring high oppression. But we faced the ugliest of all oppressions in this year. We are asked to accept the beliefs of Ahbash or face prosecution. Our imams are being arrested for refusing to accept the Ahbash ideology. The problem is very serious in rural areas where the media can’t reach.

 The government has already broken the rule of the law”.The claim of these community leaders is supported by many viewers. They say that the government has gone against the constitution of the country by favoring one faction and alienating the majority. They add also that both Ethiopian Muslims and Christians have never been accused of religious extremism although the successive governments were highly oppressing the Muslims. This view is rejected by Dr. Shiferaw Teklemariam, the Ethiopian Minister for Federal Affairs, who recently spoke in government owned TV and Radio that all those who accuse the government of oppressing Muslims are the “Wahhabis” who have no tolerance to live with the Sufi Muslims and Christians. He said “We support the Majlis while it was training Muslim scholars on the constitution of the country. We work together with Majlis to eradicate religious extremism from the country. But that doesn’t mean interference in religions.”

Haji Abdurahman and Mr. Nuri say the government’s claim is false. They say “This is their usual propaganda. None of us opposes the government if it were truly seeking to teach about the constitution. It was the Minister of the Federal Affairs who officially inaugurated the Ahbashism campaign nine months ago. He said on the spot that the government has allocated over 11,000,000 Ethiopian Birr in support of the campaign. In all of his media appearances, he praises the Ahbash philosophy and condemns the ‘Wahhabi’ ideology. In one of the stages, he told us that the government officially recorded ‘Wahhabiya’ as an extremist sect and works to eradicate it from the country. Few years ago, they were terrifying us in the name of Khawarija. Now they echo about ‘Wahhabiyya”.
The Future Way
Many Ethiopian Muslim scholars say the government is taking the country to a very troublesome situation. “The Ahbash faction”, they explain “is a well-known extremist group in the Muslim world. There is no peace where this deviant sect has reached. Its pro-west stance doesn’t mean it can tolerate other religious groups. In addition to its deviance, it teaches that stealing and looting of the properties of non-Muslims are lawful practices. If it is left on the leadership of the Majlis, we fear it may create a big tension between Ethiopian Christian and Muslim peoples. We ask the government to hear our voice urgently”. 

The Muslim scholars’ fear is also shared by many political commentators who say “The government of EPRDF has planned to leap the country to a developed nation. But it can’t go too far by neglecting the voice of the mass. Religious extremism has never been the problem of our country. It is only some shortsighted advisers of the government who proposed the importation of a controversial faction of Ahbash to combat what they called ‘Wahhabism’. So it is highly essential for the government if it thinks for a while and revises its ill planned Ahbashism Campaign”. 

Source:http://www.ethiomedia.com/2012_report/3744.html

The unexplained cruelty of Africa’s emaciated Fuhrer

 By Getahune Bekele

Madmen such as Meles Zenawi of Ethiopia, Adolf Hitler of Germany and comrade PolPot of Cambodia occur occasionally in all societies around the world and kill thousands before they are killed or captured.

The pain they cause however, takes hundreds of years to heal. In May 1991, one such individual with unctuous and insincere personality appeared on Ethiopian television prime time news, surrounded with heavily armed Tigre sycophant, made supercilious and obnoxious by the victory over the communist regime of the time.

Some of us could see that the boorish smile of the thin-skinned tyrant was tinged with cruelty. Then he delivered his first speech, a subterfuge, threadbare plot designed to divide and rule the impoverished nation called Ethiopia. He also let loose a fearsome tirade to the Amharas.Today, that satanic virtuoso is 21 years old; and under his brutal rule, Ethiopia is in the throes of genocide.

Although tribalism is obsolescent in Africa, it forms parts of Ethiopia’s constitution in order to pave ways for the future total disintegration of the nation.Zenawi will die drooling in anticipation of incessant tribal wars from which his beloved Tigraye republic would emerge unscathed and continue to exist by keeping Ethiopians at war with each other.

Why is this mad man not charged for war crimes committed inside Somalia since 2006-2012? how could the ICC charged Sudan pres Omar Albashir for crimes committed on the people of Darfur and let Zenawi off the hook for the same crimes such as the Arbagugu massacre (1991), the Adebabaye Iyeuses massacre (1993), the Nebs Gebeya massacre (2010), the ethnic cleansing and genocide crimes committed in western Gonder for almost 21 years, and for war crimes he committed in 2005 in Addis Ababa?

Why is the international criminal court reluctant to issue arrest warrant for the Bone chilling crime committed in southern Ethiopia’s Benji Maji district of Gura Ferda area between March and April 2012? 
In just less than two weeks more than 80,000 Amharas were evicted from their homes empty handed under the supervision of a dullard, deputy PM and Foreign minister Haile Mariam Desalegn, a southerner, and his right hand operate, Shieferaw Shigute, with Zenawi providing the cover as he still toadies to the westerners.

Isn’t this mass deportation a crime under international law?
Since Lieutenant colonel Adolf Eichmann deported 400,000 Hungarian Jews in just 3 months in 1944,out of which 15,000 were sent directly to Auschwitz death camp, the world has not seen 80,000 deported (in two weeks) during peace times.

This perfidious act makes Zenawi a byword for unexplained cruelty and mercilessness. “If we don’t like the color of their eyes, we have the right to chase them away…” this was the genocidal statement of PM Meles Zenawi, and such is the logic behind his mass deportation, persecution and mass slaughter of the Amharas. Since he was appointed supreme ruler of Ethiopia by westerners at the infamous London conference, to commit acts of terror in the Horn of Africa, the tyrant has never disappointed his masters. He devastated the region by exporting terror to Somalia, Eritrea and Southern Sudan.

However, currently, with the rise of Kenya as the region’s superpower, Zenawi has become not just a liability but also a source of embarrassment to the likes of Barack Obama and David Cameron. Usually when a despot is no longer useful to them, westerners would simply arm his opponents to depose him or send secret service agents to shoot him dead.Nevertheless, it seems they no longer use this covert operation under the present world order and with that, they don’t know what to do to get rid of Zenawi. Nor do the brutalized Ethiopians themselves know what to do to the man who ruled them with iron hand for more than two decades.

Gripped by the mortal fear of the repeat of the 2005 massacre, they remain undemonstrative while the emaciated little Fhurer with unexplained cruelty towards them, continue to commit horrific war crimes, ethnic cleansing and pillaging with no fear of the law or the so-called international criminal court, even after the successful prosecution of Liberian war lord Charles Taylor.

Yara increases ownership in Ethiopian potash project

 By Reuters
Oslo (2012-04-27): Yara International ASA has agreed to increase its ownership in Ethiopotash BV from 16.67% to 51%.

In 2009 Yara entered into an agreement with two partners to participate with 16.67% ownership in Ethiopotash. The partners were XLR with 57.33% ownership and management of the company, and Seftec with 26% ownership.
 Yara has now agreed to increase its ownership to 51% and take over management of the company, while XLR will retain a 49% ownership. Ethiopotash is developing a potash resource in Dallol in the Danakil Depression of Ethiopia, based on the mining and exploration permits held by the company.

Drilling activity started at site in 2010, and most drilling and drilling related activities have now been completed. The project development phase will be finalized with a Definitive Bankable Feasibility study which is expected to be completed in mid 2013. This study will be the basis for a decision on whether to proceed with project execution and realization, with production start-up 2-3 years thereafter.

Estimated capacity for the Dallol project is 1-1.5 million tons potash per year, with resources of more than 30 years mining.
ContactThor Giæver, Investor RelationsTelephone  (+47) 24 15 72 95
Cellular (+47) 48 07 53 56
E-mail thor.giaver@yara.com

Esben Tuman, Media RelationsCellular (+47) 90 50 84 00
E-mail esben.tuman@yara.com

Yara delivers solutions for sustainable agriculture and the environment. Our fertilizers and crop nutrition programs help produce the food required for the growing world population. Our industrial products and solutions reduce emissions, improve air quality and support safe and efficient operations. Founded in Norway in 1905, Yara has a worldwide presence with sales to 150 countries. Safety is always our top priority.www.yara.com
This information is subject of the disclosure requirements pursuant to section 5-12 of the Norwegian Securities Trading Act.
Source:  http://cyberethiopia.com/news/?id=186175

Ethiopia: Leading Weekly’s Website Blocked for Past Six Days – Reporters sans Frontières (Paris)

Reporters Without Borders is very worried to learn that access to the Amharic website of Ethiopia’s leading independent, privately-owned weekly, The Reporter, has been blocked for the past five days. No one has been able to access the site from within Ethiopia since around 4:30 p.m. on 21 April unless they use a proxy server.

The reason for the blocking is unclear and Reporters Without Borders urges the authorities to provide an explanation. “Everything indicates that the blocking is being carried by the state-owned company Ethio-Telecom, since it is Ethiopia’s only Internet Service Provider,” the press freedom organization said. Media Communication Centre (MCC), the company that publishes The Reporter, has asked Ethio-Telecom for an explanation but has not yet received a response.

“Website blocking is not new in Ethiopia but a leading independent newspaper’s site has never previously been affected,” Reporters Without Borders said. “Tests carried out by the OpenNet Initiative in 2008 and 2009 showed that certain outspoken or opposition sites based abroad were the target of filtering, but this is the first time a newspaper such as The Reporter has been targeted.”

The Reporter’s site normally has upward of 30,000 visitors a day, more than five times the number of readers of the print version. “Has The Reporter’s site been blocked to prevent the dissemination of sensitive articles,” Reporters Without Borders asked. Reporters Without Borders urges the authorities to restore access to the site for Ethiopian Internet users and reiterates its opposition to the filtering and blocking of online content.

Its view is shared by of the United Nations special rapporteur for freedom of opinion and expression, Frank La Rue, who recommended in a June 2011 report that the flow of information online should be restricted to “few, exceptional, and limited circumstances prescribed by international human rights law.” He also said “the right to freedom of expression must be the norm, and any limitation considered as an exception.”

የብርሃን እና ሠላም እና የጋዜጣ አሳታሚዎች ተፋጠዋል

ኢሳት ዜና:-
 የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት ለአሳታሚዎች የላከው አወዛጋቢው የሕትመት ስምምነት ውል በመቃወም አሳታሚዎች አንድ አቋም በሚይዙበት ሁኔታ ላይ ዛሬ በአዲስአበባ መከሩ፡፡ 

 አብዛኛውን የጋዜጦች ሕትመት ገበያ አማራጭ ባለመኖሩ ምክንያት በብቸኝነት የያዘው ብርሃንና ሠላም ማተሚያ ቤት በቅርቡ ጋዜጦችና መጽሔቶች በሕግ የሚያስጠይቅ ይዘት ያለው ሥራ ማሳተም እንደማይችሉ፣ድርጅቱ የሕግ ተጠያቂነትን ያስከትላል ብሎ ካመነ ለማተም እንደማይገደድ፣ ከነአካቴውም ውል እስከመሰረዝ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስድ የሚያትት ረቂቅ ውል አዘጋጅቶ አሳታሚዎቹ እንዲፈርሙለት ጠይቋል፡፡ 

ማተሚያ ቤቱ አስገዳጅ በሆነ መልክ አሳታሚዎች ውሉን ካልፈረሙ ቀጣይ ጋዜጦቻቸውን እንደማያትም ጠበቅ ያለ አቋም መያዙ አሳታሚዎችን አስቆጥቷል፡፡  በዛሬው ዕለት በሚዲያና ኮምኒኬሸን ሴንተር ወይም በሪፖርተር ጋዜጣ አስተባባሪነት በርካታ የጋዜጣ እና የመጽሔት አሳታሚዎች ስብሰባ ተቀምጠው ነበር። 

አሳታሚዎቹ ሰፊ ውይይት ካደረጉ በሁዋላ ከብርሃንና ሰላም የመጣው ውል ቅድመ ምርመራ መሆኑን በመስማማት ውሉን ላለመፈረም ወስነዋል፡፡የውሉ መፈረሚያ የመጨረሻ ቀን ዛሬ በመሆኑ ስለጉዳዩ ከድርጅቱ ኃላፊዎች ጋር የሚነጋገር በአቶ አማረ አረጋዊ የሚመራ ኮሚቴ በማቋቋም ዛሬ ከሰዓት በኃላ ከድርጅቱ ኃላፊዎች ጋር ለመነጋገር ቀጠሮ በመያዝ ተበትኗል፡፡

 ማተሚያ ቤቱ በጉዳዩ ላይ ይፋዊ መግለጫ እስካሁን ባይሰጥም ረቂቅ ውሉን ለማዘጋጀት የተገደደው በወንጀል ሕጉ ውስጥ በፕሬስ ጥፋት አታሚውም ጭምር የሚጠየቅበት ሁኔታ የተደነገገ በመሆኑ ከወዲሁ ሕግን በማክበር ሥጋትን ለመቀነስ ታሰቦ የተደረገ መሆኑን ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለዘጋቢያችን ጠቁመዋል፡፡ ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የተገኘ መረጃ እንደሚያመለክተው በአሁኑ ወቅት  በፖለቲካ፣ኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊ ዘርፎች ላይ ብቻ አተኩረው የሚታተሙ 35 ጋዜጦችና 23 መጽሔቶች በሕትመት ላይ ይገኛሉ፡፡

 በስፖርት፣ በፍቅር፣ በፋሸን፣ በሃይማኖት የሚታተሙት ሲደመሩ የጋዜጦቹ ቁጥር ወደ 83፣ የመጽሔቶቹ ደግሞ ወደ 128 ይደርሳል፡፡ ይሁን እንጅ ከጋዜጦቹ መካከል በመንግስት ላይ ጠንካራ ትችት የሚያቀርቡት አንድ ወይም ሁለት ብቻ ናቸው። የኢትዮጵያ መንግስት ማንኛውንም አይነት ትችት ለመስማት ትእግስቱ እየተሟጠጠ መምጣቱ ይነገራል።

የኦሮሚያ ክልል በህወሀት ሞግዚትነት እየተመራ ነው

ኢሳት ዜና:-
ክልሉ በአሁኑ ጊዜ እየተመራ ያለው በርዕሰ መስተዳድሩ በአቶ አለማየሁ አቶምሳ ሳይሆን፤ በህወሀቱ አቶ ገብረተንሳይ ወልደተንሳይ ነው። በሕዝብ ብዛትና በቆዳ ስፋት የመጀመሪያውን ደረጃ የሚይዘው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በህወሀት ሞግዚትነት እየተመራ ያለው፤ የኦህዴድ ባለሥልጣናት ሀላፊነታቸውን መወጣት ስላልቻሉ ነው ተብሏል። 

  ክልሉ በህገ መንግሥትና በህዝብ ተወካዮች ህግ መሰረት ክልላዊ የመንግሥት አስተዳደራዊ መዋቅር እንዳለው ይታወቃል።   ይሁንና ፍኖት የተቀሳቸው የመረጃው ምንጮች እንዳሉት፤ በየደረጃው የተቀመጡት ባለሥልጣናት በሙስና በመዘፈቅ፣ኢ-ፍትሐዊ ውሳኔ በመወሰን፣በቡድን በመደራጀት ወደ ተለያየ አቅጣጫ በመጓተት አለመግባባት ጎልቶ በመታየቱ፤ የሞግዚት አስተዳደሩ ተፈፃሚ ሊሆን ግድ ብሏል፡፡

 እነዚህ ምንጮች፦“የክልሉ ፕሬዝዳንት አጀንዳ ለማስያዝ የማይችሉበት ሁኔታዎች አሉ”ሲሉም ያክላሉ። ይሁንና በሞግዚት አስተዳደሩ ያልተስማሙ የኦህዴድ አባላት፤”የክልላችን አስተዳደር፤ ከክልላችን ውጪ ባለ ግለሰብ የበትዕዛዝ እየተመራ ነው፡፡” በማለት ቅሬታቸውን በመግለጽ ላይ መሆናቸው ታውቋል፡፡  እንደ ዜናው ምንጮች ከሆነ፤ በአሁኑ ጊዜ ክልሉን የሚመሩት የክልሉ ፕሬዝዳንት የሆኑት የኦህዴዱ  አቶ አለማየሁ አቶምሳ ሳይሆኑ፤ ጠ/ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ውስጥ መቀመጫ ያላቸው የህወሀቱ  አቶ ገ/ተንሳይ ወ/ተንሳይ  ናቸው።

  ህወሀት ለሁለት ከመከፈሉ በፊት አቶ ሰለሞን ተስፋዬ  ወይም በቅጽል ስማቸው ሰለምን ጢሞ የሚባሉት የቀድሞ የህወሀት ባለስልጣን፤ ኦህዴድ ጽ/ቤት ውስጥ ቢሯቸውን ከፍተው የድርጅቱንና የክልሉን የመንግሥት አመራር እግር በእግር እየተከታተሉ በመገምገም አመራር ሢሰጡ መቆየታቸው ይታወሳል።  ህወሀት ለሁለት በተከፈለ ሰሞን አቶ መለስ የክልል ፕሬዚዳንቶችንና አመራሮችን ሰብስበው ፦” ከእንግዲህ በክልላችሁ ላይ እናንተ ተመልከች፤ሌላው ፈትፋች የሚሆንበት ጊዜ አብቅቷል”  በሚል ቃል በማማለል፤ በክፍሉ ጊዜ  ከእርሳቸው ጎን እንዲወግኑ ማድረጋቸው አይዘነጋም።

አቶ መለስ ለክልሎቹ አመራሮች ያለፈው የተበላሸ አሠራር እንደማይደገም ቃል ቢገቡም፤ ወንበራቸው በተደለደለ ማግስት የሞግዚት አሰራሩ በስፋት ቀጥሏል።  ያኔ ሰለሞን ጢሞ በ ጽህፈት ቤታችን ውስጥ ቢሮ ከፍተው ነበር የሚያስተዳድሩን፤ አሁን ደግሞ አቶ ገ/ተንሳይ ወ/ተንሳይ ቢሮአቸውን ጠ/ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ውስጥ አድርገው ከዚህ በፊት ሰለሞን ጢሞ ሢሰሩ የነበረውን ሥራ ተክተው እየሠሩ ነው” ብለዋል- ኦሮሚያ ዳግም ለህወሀት በሞግዚትነት በመሰጠቱ የተበሳጩ የ ኦህዴድ አባላት።

በአሁኑ ጊዜ  በክልሉ ውስጥ ተደማጭነትና ተቀባይነት ያለው፤ የክልሉ ፕሬዘዳንት ትዕዛዝና መመሪያ ሳይሆን የአቶ ገ/ተንሳይ መመሪያና ትዕዛዝ ነው”ሲሉም አክለዋል-እነዚህ የ ኦህዴድ አባላት።   በጉዳዩ ዙሪያ የክልሉን ፕሬዝዳንት የአቶ አለማየሁ አቶምሳንና የአቶ ገ/ተንሳይ ሐሳብን ለማካተት የተደረገው ሙከራ ለጊዜው አልተሳካም፡፡

በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ክልሎች መካከል ግጭት ተቀሰቀሰ

ኢሳት ዜና:-
በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ክልሎች መካከል ግጭት ተቀስቅሶ  22 ሰዎች መሞታቸውና በርካቶች መቁሰላቸው ተዘገበ።  እንደ ፍኖተ-ነጻነት ዘገባ በሁለቱ ክልሎች የድንበር ነዋሪዎች መካከል ለተፈጠረው ግጭት ምክንያቱ የቦታ ይገባኛል ጥያቄ ነው።

 የአካባቢው ነዋሪዎች  እንደገለጹት ከሆነ “በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ኦሮሚያ ዞን ልዩ ሥፍራው “ጊዳ ኪራሞ” እና “ጊዳ አያና” በተባሉ ወረዳዎች ለተነሳው ግጭት መንስዔው፤ አቤንቱ፣ ቄሎ እና ዋስኪ በተባሉ አካባቢዎች የተፈጠረ የይገባኛል ጥያቄ ነው፡፡

 ለዘመናት ተከባብረውና ተዋደው የሚኖሩት እነዚህ ህዝቦች ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በተደጋጋሚ እንደዚህ ዓይነት ግጭት ውስጥ መግባታቸው፤ የአካባቢውን ነዋሪዎች እጅግ ማሳዘኑ ታውቋል። “ከዚህ በፊት በ2000 ዓ.ም  በ አካባቢው የተፈጠረው ተመሣሳይ ግጭት  ለ200 ሰዎች ህይወት ሞት፣ ለበርካቶች መቁሰልና መፈናቀል ምክንያት መሆኑ አይዘነጋም።

 “የአሁኑን ግጭት አሣሳቢ የሚያደርገው ግን ፤በደቡብ ክልል ቤንቺ ማጂ ዞን ውስጥ ይኖሩ የነበሩ የአማራ ተወላጆችን የመንግስት ባለሥልጣኖች፦”ወደ አገራችሁ ሂዱ” በማለት ባባረሩ ማግስት የተከሰተ መሆኑ ነው”ብለዋል-አንድ የአካባቢው የአገር ሽማግሌ- ለኢሳት ዘጋቢ በሰጡት አስተያዬት። “እየሆነና እየተሰማ ያለው ነገር ሁሉ ጆሮን የሚቀፍ ነው፤ይህ ግጭት በባህርይው ኢትዮጵያዊ አይደለም” ሲሉም አክለዋል-የአገር ሽማግሌው።

 በአሁኑ ጊዜ  የቆሰሉት በርካታ ሰዎች በለቀምት ሆስፒታል በመታከም ላይ ናቸው።   ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የአካባቢው ነዋሪዎች፤ “ለዘመናት በጉርብትና በሠላም ይኖር በነበረው ሕዝብ መሀከል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተፈጠረ ያለው ግጭት፤የኢህአዴግ የዘር ፖለቲካ የወለደው ነው”ማለታቸውን የፍኖት ዘገባ ያመለክታል።

Thursday, April 26, 2012

የፕረዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ሞት ግልጽ ይሁን ሲሉ የኤርትራ ተወላጆች እና የግል ሚዲያውች ገለጹ !

Source: www.assenna.com
በአሳለፍነው ሳምንት ጀመሮ በኤርትራው መንግስት ኢሳያስ አፈወርቂ ላይ እየተወራ ያለው የሞት ሁኔታ በእጅጉ ከመስፋቱም በላይ በዛሬው እለት ለንባብ ይበቃ አሰና ዌብሳይት የመሪያቸውን ሞት አስመልክቶ ዝርዝር መረጃ ይዞ የወጣ ሲሆን ይበልጡኑ ሃተታውን ያደረገው በውስጥ ለውስጥ የሚደረገውን ሹመት ሃገሪቱን ሊጎዳት እንደሚችል እና ከአሁን በሁዋላ ግልጽ ከህዝቡ ጋር በምርጫ ማድረግ አለባቸው እንጂ በአሁን ሰአት በጊዜአዊ አስተዳደር በሆኑት ጀነራል ስብሃት ኤፍሬም መመራትም የለባትም ሃገሪቱ ነጻ መውጣት አለባት ሲሉ  በሌላም በኩል አጠቃላይ ጊዜአዊ አስተዳደር ሆነው ስብሃት ኤፍሬም  እያሰተዳደሩ መሆናቸውን የገለጹ ሲሆን  ፕረዚዳን ኢሳያስ አፈወርቂን ተክተው ይሰሩ የነበሩትን ጀነራል ተክለ ማንጁስን ወደ ዘብጥያ መውረዳቸውን ሪፖርቱ አክሎአል ።

በተያያዘ ዜና የኤርትራ ብሄራዊ ባንክ እና ሌሎችም በመንግስት የሚተዳደሩ ባንኮች በወታደራዊ አሰተዳደር በታንክ እየተጠበቁ መሆኑን ዜናው ሲያብራራ ፣ለረጂም ዘመናት በእራት ግዞት ከነበሩት አስራ አመስት ባለስልጣናት በህይወት የተረፉት ጥቂቶቹ በህክምና አገልግሎት ላይ መሆናቸውን ዘግቦአል ። ጉዳዩን በሚስጥር የያዘውን የኤርትራን መንግስት ሚስጥሩን ከምትደብቁት ለኤርትራ ህዝብ አሳውቁት በማለት የገለጸው ሪፖርቱ መሞታቸውን በግልጽ  የታወቀ መሆኑን እና ሚንስትሮች መደበቃቸው አግባብ አለመሆኑን ይጠቁማል ።

 የማለዳ ታይምስ ዝግጅት ክፍል ያነጋገራቸው ምሁራኖች ሲገልጹ ኢሳያስ አፈወርቂ ከሞቱ እና ጊዜአዊ አስተዳደሩ ይህንን ከፈጸሙ በሃገራቸው ለሚፈጸመው ጉዳይ የሃገር የውስጥ መከላከያ ጥበቃ ሚንስትሩን መጠበቅ እና አገሪቱን ከከፋ ችግር ማዳንን እና በደህንነት ህዝቡን መጠበቅ እና የውስጥ ጥበቃውን ካጠናከረ በሁዋላ መግለጽ አለበት ሲሉ ጠቁመዋል ።ይህ ደግሞ ከሌሎች የአደጉ አገሮች ጋር ለሚኖረው ሰላማዊ ግንኙነት የሚጠቅመው መሆኑንም አክለው ገልጸዋል ።

በጉራፈርዳ ወረዳ የተፈናቃይ ቤቶች በካድሬዎች መቃጠላቸውን መኢአድ ገለፀ

 Source:Fetehe.com
                                                                       - አንድ ተፈናቃይም ታርዶ ተገኝቷል
‹‹በደቡብ ኢትዮጵያ በቤንቺ ማጂ ዞን በጉራፈርዳ ወረዳ ሚያዚያ 6/2004 ዓ.ም. ለሚያዚያ 7 አጥቢያ ከጉራፈርዳ ተፈናቅለው ከአካባቢው የተሰደዱ ሰባት የአማራ ብሄር ተወላጅ ቤቶች በካድሬ ተቃጥለዋል›› ሲል መኢአድ ለፍትህ ገለፀ።

 መኢአድ በጉራፈርዳ ወረዳ አዲስ ዓለም ማርያም ሰፈር በስተጀርባ ገርጂ ከሚባለው አካባቢ ተፈናቅለው የተሰደዱ የአማራ ተወላጆች የሆኑ ሰባት ቤቶች ከነሙሉ ዕቃዎቻቸው በካድሬዎች በእሳት መጋየታቸውን የዓይን እማኞች ለመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የህዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ መግለጻቸውን ተናግሯል፡፡
ቤታቸው የተቃጠለባቸው አባወራዎች ብዙዎቹ ተሰደው አዲስ አበባ የሚገኙ እንደሆኑና ቤተሰቦቻቸው ግን እዛው ጉራፈርዳ ወረዳ ውስጥ በየዘመድ ቤቱ በጥገኝነት እንደሚኖሩ ፓርቲው አስረድቷል። መኢአድ የአካባቢው ተወላጆች የሆኑት ምኒጦች አሁንም ለአማራ ተወላጆች ፍቅር ያላቸው መሆኑንና ጥላቻው፣ በደሉና ግፉ እየተፈፀመ ያለው በካድሬዎች መሆኑን የመረጃ ምንጮቹ መናገራቸውን ገልጿል። የወረዳው ባለስልጣናት ግን መጋቢት 29/2004 ዓ.ም. የአማራ ተወላጆ የሆኑ ነዋሪዎችን ሰብስበው ‹‹እስከአሁን ከአካባቢያችን እንዲወጡ ያደረግነው 3000 ሰዎችን ብቻ ነው። 

በዕቅዳችን መሰረት 22000 ሰዎችን እናስወጣለን፣ እስካሁን የሰራነው ግን ከአቀድነው በጣም በጣም ትንሹን ብቻ ነው።›› በማለት እንደነገሯቸው ምንጮቹ መግለጻቸውን መኢአድ ጠቅሷል። በተያያዘ ዜናም ኢድሪስ ዓለሙ የተባለ ወጣት ከጉራፈርዳ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው ኮይ በምትባል ቀበሌ ተገድሎ መገኘቱን መኢአድ ገልጿል።

ወጣቱ ተገድሎ የተገኘው ሚያዚያ 8/2004 ዓ.ም.ጥዋት ሲሆን በገጀራ ታርዶ ማንነቱ እንዳይታወቅም ተቃጥሎ ሳር ተርከፍክፎበት እንደነበረ ፓርቲው አስታውቋል። ወጣቱ ከጉራፈርዳ ወረዳ ተፈናቅሎ በሬዎቹን በመያዝ ወደ ኮይ ሄዶ ከዘመድ ጋር ይኖር እንደነበረና የቀብር ሥነ-ስርዓቱ በኦቶዋ ቀበሌ ቁጥር አንድ መስጊድ ውስጥ እንደተፈፀመ መኢአድ ጨምሮ ገልጿል።

አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ 5 ሚሊዮን ብር ተዘረፈ

 Source: www.fetehe.com
የአንበሳ ኢንተርሽናል ባንክ ጉርድ ሾላ ቅርንጫፍ ሰራተኞች ቅዳሜ ዕለት ስራ ጨርሰው ከወጡ በኋላ ሰኞ ጠዋት ወደስራ ገበታቸው ሲመለሱ 5 ሚሊዮን 500 ሺ የሚጠጋ ገንዘብ ተዘርፎ መገኘቱን ምንጮች ለፍትህ ገለፁ። ባንኩን በዕለቱ ሲጠብቁ የነበሩት የጥበቃ ሰራተኛ የተሰወሩ ሲሆን የተቀሩት የጥበቃ አባላት ዝርፊያውን በተመለከተ ረቡዕ ሚያዚያ 10 ቀን 2004 ዓ.ም የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቀርበው ቃል ሰጥተዋል።

ምንጮቻችን ባንኩ የተዘረፈው የፋሲካ በዓል ዕለት እሁድ ሚያዚያ 7 ቀን 2004 ዓ.ም ሳይሆን እንዳልቀረ አስረድተዋል።ስለጉዳዩ ለማጣራት ባደረግነው ሙከራ የአንበሳ ባንክ ጉርድ ሾላ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ ‹‹ፖሊስ የያዘው ጉዳይ ስለሆነ ምንም መረጃ የለኝም›› በማለት ለፍትህ ገልፀዋል።


የዓለም አቀፉ የፕሬስ ቀን በውዝግብ ታጅቦ ከነገ ጀምሮ ይከበራል

ኢሳት ዜና:-
 የዓለም አቀፉ የፕሬስ ቀን ከነገ ሚያዝያ 18-21/2004 ድረስ በአዋሳ ከተማ ለጋዜጠኞች በሚሰጥ ወርክሾፕ  ይከበራል፡፡ በዓሉን ዩኔስኮ ስፖንሰር ያደረገው ሲሆን አዘጋጆቹም በዋንኛነት የሪፖርተር ጋዜጣ ባለቤት የአቶ አማረ አረጋዊ ድርጅት የሆነው ሆርን ኦፍ አፍሪካ የፕሬስ ኢንሰቲትዩት እና የኢህአዴግ ተለጣፊ መሆኑ የሚነገርለት የኢትዮጽያ ብሄራዊ የጋዜጠኞች ህብረት ናቸው፡፡

በኢትዮጽያ ቴሌቪዥን ባልደረባ አቶ መሰረት አታላይ የሚመራው ሌላው ተለጣፊ ኢጋማ የተሰኘው ማኀበር “ዝግጅቱ ይመለከተኛል፣መገለል ደርሶብኛል፣ልሳተፍ ይገባል” በማለት ቅሬታ ማቅረቡ ውዝግብ አስከትሏል፡፡፡ውዝግቡን ተከትሎ ሶስቱም አካላት በተናጠል  ለጋዜጠኞች እየደወሉ ስለወርክሾፑ  በስልክ ጥሪ ሲያሰተላልፉ ታይተዋል፡፡ ውዝግቡ በኮምኒኬሸን ጽ/ቤት በእነአቶ ሸመልሽ ከማል ሸምጋይነት እንዲፈታ ተደርጓል፡፡

ባለፈው ዓመት በሒልተን ሆቴል በተጠራው የዓለም የፕሬስ ቀን በዓል ላይ አቶ አማረ አረጋዊ በአንድ በኩል በሌላ በኩል የኢትዮጽያ ጋዜጠኞች ህብረትና የመንግስት ኮምኒኬሸን ጽ/ቤት እና በአቶ አርጋው አሸኔ ይመራ የነበረው የኢትዮጵያ የኢንቫሮመንት ዘጋቢ ጋዜጠኞች ማሕበር በጋራ ሆነው በፕሮግራም አፈጻጸም ቅደም ተከተል ጉዳይ መግባባት ባለመቻላቸው አቶ አማረ ስብሰባውን ረግጠው መውጣታቸውና በሌሉበት መካሄዱ ይታወሳል ይህ በእንዲህ እንዳለ አንጋፋው ብርሃንና ሠላም ማተሚያ ቤት በፕሬስ ውጤቶች ላይ ቅድመ ምርመራ ሊጀምር መሆኑ አሳታሚዎችን አስደንግጧል በቅርቡ የዘጠና ዓመት ልደቱን  ያከበረው አዛውንቱ የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ቤት በሕትመት ውጤቶች ላይ ቅድመ ምርመራ ለማካሄድ የሚያስችለውን ውል አሳታሚ  ድርጅቶች እንዲፈርሙ ማስገደድ መጀመሩን ተከትሎ የጋዜጣ አሳታሚዎች ድንጋጤያቸውን ለኢሳት ዘጋቢ ገልጠዋል፡፡

በአማራጭ እጦት ምክንያት የተቸገሩ በርካታ ጋዜጦችን በማተም ላይ የሚገኘውና ብዙዎች አንድ ለእናቱ በሚል ቅጽል የሚያውቁት ብርሃንና ሠላም “ የሕትመት ስታንዳርድ የሥራ ውል ” በሚል አዘጋጅቶ ሰሞኑን ለደንበኞቹ ባሰራጨው ውል ላይ አሳታሚዎች የፕሬስ ሕጉን እንዲያከብሩ ከመገሰጽ አልፎ ሕግ ተላልፏል ብሎ ያሰበውን አሳታሚ ጋር ያለውን ውል እስከማቋረጥ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቋል፡፡ በረቂቅ ውሉ አንቀጽ 3 ላይ “ አሳታሚው ለሕትመት የሚያቀርበው የጹሑፍ ስክሪፕት የአገሪቱን ሕግና በተለይም ፕሬስን በሚመለከት በሕግ የተቀመጡትን ድንጋጌዎች  የማይጥስና ተጠያቂነት የሌለው ሕትመት የማቅረብ ግዴታ አለበት” ይላል፡፡

አንቀጽ 10.1 “ አታሚው በአሳታሚው እንዲታተም የቀረበለት የጹሑፍ ስክሪፕት ሕግን የሚተላለፍ ስለመሆኑ ለማመን በቂ ምክንያት ካለው አላትምም የማለት መብት አለው” ሲል ደንግጓል፡፡ ብርሃንና ሠላም ለደንበኞቹ የላከው ይህው ረቂቅ ውል አያይዞም በአንቀጽ10.2 ላይ “አታሚው የሕግ ተጠያቂነትን የሚያስከትል የህትመት ይዘት የማውጣት ዝንባሌ ያለው መሆኑን ለማመን በቂ ምክንያት ካለው በማናቸውም ግዜ ውሉን ለማቋረጥ ወይም ለመሰረዝ ይችላል” የሚል ጠበቅ ያለ አንቀጽም አካቷል፡፡ሆኖም ይህን ያህል እርምጃ የሚያሰወስደው ጥፋት ምንዓይነት ስለመሆኑ የጠቀሰው ነገር የለም፡፡ ይህው በአስገዳጅነት መፈረሙ እንደማይቀርም የሚገመተው ውል አታሚው የሕትመት የአገልግሎት ዋጋ ለመጨመር ሲፈልግ ከ15 ቀናት በፊት ለደንበኞች ማሳወቅ ብቻ በቂ መሆኑን ደንግጓል፡፡

የማተሚያ ቤቱ ዝንባሌ የገባቸው ብዙዎቹ አሳታሚዎች ድርጊቱ ቅድመ ምርመራ መሆኑን በመገንዘባቸው ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ወድቀዋል፡፡ ባለፈው መስከረም ወር ተመሣሣይ እርምጃ የወሰደው የቦሌ ማተሚያ ደርጅት ሕግን ይጥሳሉ ያላቸውን በእስልምና ሃይማኖት ጉዳይ ላይ የሚ,ታተሙ ጋዜጦችን አላትምም ማለቱ የሚዘነጋ አይደለም፡፡

አንድ  አሳታሚ ስለዚሁ ጉዳይ ተጠይቀው  ወትሮም በቋፍ ላይ ላለው ፕሬስ ይህ ዜና  ትልቅ መርዶ ነው የሚል አስተያየት ሰንዝረዋል፡፡ በኢትዮጽያ ሕገመንግስት መሠረት ቅድመ ምርመራ የተከለከለ ነው፡፡በአዲሱ የወንጀል ሕግ የፕሬስ ጥፋት አሳታሚውን ብቻ ሳይሆን አታሚውን፣አዟሪውንም ተጠያቂ ያደርጋል፡፡ ኢሳት ጉዳዩን በማስመለከት የብርሀንና ሰላም ባለስልጣናትን ለማነጋገር ቢሞክርም አልተሳካለትም።

ሚስቱን በአሲድ አቃጥሎ ደቡብ ሱዳን ተደብቆ የተያዘው በሞት እንዲቀጣ ተጠየቀ

ሪፓርተር ጋዜጣ
ባለፈው ዓመት ሚያዝያ 30 ቀን 2003 ዓ.ም በልጁ እናት ላይ አንድ ሊትር ሰልፈሪክ አሲድ ደፍቶ ከተሰወረ በኋላ፣ ደቡብ ሱዳን ውስጥ በቁጥጥር ሥር የዋለው ግለሰብና ሁለት ግብረ አበሮቹ በሞት እንዲቀጡ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በትናንትናው ዕለት ጠየቀ፡፡ አሲዱ የተደፋባት ግለሰብ በሁለተኛው ቀን መሞቷ ይታወሳል፡፡

 የሟች ወይዘሮ ትዕግሥት መኮንን ባለቤት የነበረው ምናለ አቻም፣ ግብረ አበሮቹ የነበሩት ነበረ ጎሹና ዘለዓለም ውበት የተባሉት ተከሳሾችን ክስ ሲመረምር የቆየው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት በሰጠው ፍርድ፣ ሁሉንም ተከሳሾች ጥፋተኛ ብሏቸዋል፡፡ በመሆኑም ዓቃቤ ሕግ እንዲያቀርብ በተጠየቀው የቅጣት ማክበጃ አስተያየት ላይ ሦስቱም ግለሰቦች የፈጸሙት ድርጊት ዘግናኝ፣ ነውረኛና ጨካኝነታቸውን ከማሳየቱም በላይ ድርጊቱን መፈጸማቸውን ያመኑ በመሆኑ ሦስቱም በሞት እንዲቀጡለት ጠይቋል፡፡

የተከሳሾቹ ተከላካይ ጠበቃ ባቀረበው የቅጣት ማቅለያ ቅጣቱ ወደ ዕድሜ ልክ እስራት እንዲቀነስላቸው አመልክቷል፡፡ ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን የማክበጃና የማቅለያ አስተያየት መርምሮና ከሕጉ ጋር አገናዝቦ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ለሚያዝያ 22 ቀን 2004 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ሦስቱም ተከሳሾች ጥፋተኛ በመባላቸው ዓቃቤ ሕግ በሞት እንዲቀጡ የጠየቀበት ወንጀል ሚያዝያ 30 ቀን 2004 ዓ.ም ከቀኑ በዘጠኝ ሰዓት፣ በየካ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 19 ሂልሳይድ ትምህርት ቤት አካባቢ የተፈጸመ ነው፡፡ ሟች ወይዘሮ ትዕግሥት መኮንን የትዳር አጋሯ ከነበረው ምናለ አቻም ከሚባለው ግለሰብ አንድ ልጅ የወለደች ሲሆን፣ ከሌላ የወለደቻቸው ሁለት ሕፃናት ልጆች አሏት፡፡

ከምናለ ጋር የነበራት ትዳር አልስማማ ስላላት የፍቺ ጥያቄ አቅርባ ነበር፡፡ የፍቺ ጥያቄውን ያልተቀበለው ምናለ አቻም ለበቀል በመነሳሳት በተጠቀሰው ዕለት በቤቷ መግቢያ ላይ ጠብቆ፣ እንደደረሰች ጭንቅላቷንና እግሮቿን ደጋግሞ በዱላ በመምታት እንድትወድቅ ያደርጋታል፡፡ በዚህ ጊዜ በተባባሪነት ተከሶ ጥፋተኛ የተባለው ዘለዓለም ውበት ወይም በቅፅል ስሙ ‹‹ጉቼ ውበት›› በሚባል መጠሪያ የሚታወቀው ግለሰብ ቤት ያስቀመጠውን አንድ ሊትር ሰልፈሪክ አሲድ፣ ሌላው ጥፋተኛ የተባለው ተባባሪ ነበረ ጎሹ ወይም በቅፅል ስሙ ‹‹ቀበሮው›› በሚል የሚጠራው ግለሰብ አምጥቶና ከፍቶ ሲሰጠው፣ ምናለ በመላ ሰውነቷ ላይ አርከፍክፎባት ተሰውረዋል፡፡

በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ውኃና ወተት በማፍሰስ ጊዜያዊ ስቃይዋን ለመታደግ ቢሞክሩም ባለመቻሉ ወደ ሆስፒታል ተወስዳለች፡፡ ከሁለት ቀናት ስቃይ በኋላም ግንቦት 2 ቀን 2003 ዓ.ም ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ሕይወቷ ማለፉን የዓቃቤ ሕግ የክስ ቻርጅ ይገልጻል፡፡ ዓቃቤ ሕግ በመሠረተው ክስ ላይ ያቀረበውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች ማስተባበል ያልቻሉት ሦስቱም ግለሰቦች ጥፋተኛ ተብለዋል፡፡

Wednesday, April 25, 2012

ለዳያስፖራው የተዘጋጀው መድረክ ብሶቶች ተስተናገዱበት

 ሪፓርተር ጋዜጣ
ለዳያስፖራው መረጃ ለመስጠትና ችግሮችን ተቀራርቦ በመነጋገር መፍትሔ ለማፈላለግ በተጠራው የውይይት መድረክ፣ አብዛኛዎቹ የዳያስፖራ አባላት ብሶታቸውን ሲገልጹ ዋሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ደግሞ “ዳያስፖራውም ብሶታቸውን እኛም ብሶት ካወራን ለውጥ አናመጣም፤ አብረን እንሥራ፤” ብለዋል፡፡

ትላንት በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደውና በአቶ ኃይለ ማርያም በተመራው የዳያስፖራውና ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት የውይይት መድረክ፣ የዳያስፖራው አባላት የፍትሕ እጦት፣ ሙስናና የቢሮክራሲ ችግሮች በአገሪቷ ተንሰራፍተው እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡

የሲቪል ሰርቫንቱ (የመንግሥት ሠራተኛው) በአግባቡ አገልግሎት አለመስጠትና የዳኝነት መጓደል በተለይ ጐልተው ከዳያስፖራው የተሰነዘሩ ችግሮች ሲሆኑ ከጉምሩክ፣ ከመሬት፣ ከሪል ስቴትና ከባንክ ጋር የተያያዙ ውጣ ውረዶች ለሥራዎቻቸው እንቅፋት መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡መንግሥት ሁሌም ችግራችሁን ተናገሩ ይላል፡፡ ሆኖም ችግሮች ሲፈቱ አይታይም፡፡ የዳያስፖራው ቢሮ ቢቋቋምም አጥጋቢ መልስ አናገኝም ሲሉ የመድረኩ ተሳታፊዎች ብሶታቸውን አሰምተዋል፡፡

በኢሉአባቦር አካባቢ በእርሻ ሥራ ላይ መሰማራታቸውን የገለጹ የስብሰባው ተካፋይ፣ “አገራችን ገብተን እንድንሠራ ይጮሃል፤ ሆኖም አገራችን ስንገባ የምናየው ሌላ ነው፡፡ ገብተን ከምንሠራው ገብተው ጥለው የሄዱት ይበልጣሉ፡፡ ኢሉአባቦር ላይ የጀመርኩት የእርሻ ሥራ ቢኖርም ውጣ፣ እንገልሃለን ተብያለሁ፡፡ የቡና እርሻችን ላይ እሳት ተለቆብናል፡፡ ከብት በእርሻ ላይ ይለቀቃል፡፡ ያልደረስንበት ቦታ የለም፡፡ እንገልሃለን ቢሉኝም መስዋእትነት ከፍሎ አገሬ በነፃነት እንድኖር ያደረገኝ ሕዝብ ስላለ ብሞትም ልሙት ብዬ እታገላለሁ፡፡ የዳያስፖራው ቢሮ ጥርስ የሌለው አንበሳ ነው፡፡ ለመተንፈስ ያህል እንተንፍስ እንጂ መፍትሔ የለም፤” በማለት የሚፈጸምባቸውን በደል በመከፋት አሰምተዋል፡፡

ደንበኛ ንጉሥ ነው የሚለው አሠራር ቀርቶ ሠራተኛው ንጉሥ የሆነበት አሠራር መንሰራፋቱን፣ ሁሉም ነው ባይባልም ሲቪል ሰርቪሱም በአብዛኛው ክፍተት ያለበት መሆኑም ተገልጿል፡፡ ከላይ ጥሩ ፖሊሲና ጥሩ አመራር ቢኖርም ታች ሲደረስ ያለው አሠራር ልማትን የሚያደናቅፍና ለመሥራት የተነሳሳውን ሞራል የሚገል ነው ተብሏል፡፡ “ወደ አገራችን ስንገባ መንገላታቱ የሚጀምረው ከጉምሩክ ነው፤” ያሉም ነበሩ፡፡ የታክስ ክፈል አትክፍል ክርክር ብቻ ሳይሆን ታክስ እንክፈል ተብሎም ጉዳዮች በፍጥነት እንደማያልቁና የአሠራር ክፍተቱ የጐላና የሚያማርር እንደሆነም ተነግሯል፡፡

ተሳታፊውን ለማያቋርጥ ጭብጨባ የዳረገውና መድረክ የሚመሩትን አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝን፣ የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ አቶ ዮሐንስ አያሌውን፣ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒሰትሩን አቶ መኩርያ ኃይሌን፣ እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታውን አቶ ነጋ ፀጋዬን ፈገግ ያሰኘው፣ “የሊዝ አዋጁ ከወጣ በኋላ ሕዝቡን ለምን ማወያየት አስፈለገ? አወያይታችሁስ ያገኛችሁትን ግብዓት ታካትታላችሁ? አዋጁን ትሽራላችሁ? አወያይታችሁ ምን አደረጋችሁ?” የሚለውን ጥያቄ ያቀረቡት ከፈረንሳይ የመጡት ወ/ሮ ገነት አየለ ናቸው፡፡

በነፃ ገበያ ሥርዓትና በዋጋ ግሽበት መናር ላይ ምን ተሠራ፣ ዳያስፖራው በፋይናንስ ዘርፍ እንዲሠራ ለምን አይፈቀድም? የሚሉ ጥያቄዎችና የእውቀት ሽግግር እንዲኖር ማዕከልና የዳያስፖራ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ቢቋቋም የሚሉ አስተያየቶችም ተሰጥተዋል፡፡ የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዢ አቶ ዮሐንስ አያሌው ነፃ ገበያንና የዋጋ ግሽበትን በተመለከተ በግብይት ሥርዓቱ ላይ ችግሮች እንዳሉ ይታወቃል፡፡ ዕርምጃዎች እየተወሰዱ ቢሆንም ብዙ ለውጥ አልመጣም፡፡ ስለሆነም የገበያ ሥርዓቱን አስተካክሎ የመነሻና የመድረሻ ዋጋ እንዲኖር ለማድረግ እየተሠራ ነው ብለዋል፡፡ የብድር ችግር አለ ተብሎ ለቀረበው ጥያቄም፣ በብድር ጥያቄው ላይ በተፈጠረ ችግር ካልሆነ በስተቀር አዋጭ ፕሮጀክቶች እስከቀረቡ ድረስ ብድር የመስጠት ችግር እንደማይኖር ተናግረዋል፡፡

ዳያስፖራው በባንክና በኢንሹራንስ ዘርፍ ለምን አይሳተፍም ተብሎ ለቀረበው ጥያቄም፣ በመንግሥት በኩል በተገባው ቃል መሠረት ጥናቱ እየተደረገ ነው፡፡ ጥናቱ እንዳለቀ በመንግሥት በኩል ውሳኔ ያገኛል ብለዋል፡፡

የከተማ ልማት ሚኒስትሩ አቶ መኩርያ ኃይሌ በበኩላቸው ቤቱን በስፋት ላስጨበጨበው የሊዝ አዋጁ ጥያቄ በመንግሥት በኩል ክፍተትና ውስንነት እንደነበረ አምነዋል፡፡ መነሻውም አዋጁ ለሦስተኛ ጊዜ በመውጣቱ ነው፡፡ ከሕዝቡም ጥያቄ ያስነሳል የሚል እሳቤ አልነበረም፡፡ ሆኖም ከሕዝቡ ጋር በተደረጉት ውይይቶች መሠረት የተገኙ ግብዓቶች በደንቡ ላይ ገብተዋል ብለዋል፡፡ ያሉ ቅሬታዎችን ለመፍታትም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ሰው መድበው ለመሥራት ቃል ገብተዋል፡፡

የቤት አቅርቦትን በተመለከተ ዳያስፖራው መቶ በመቶ የሚከፍልበትና ቤት የቅድሚያ ቅድሚያ የሚያገኝበት ሁኔታ ይመቻቻል ብለዋል፡፡ ከጉምሩክ ጋር በተያያዘ የቀረቡት አስተያየቶች ከግልጽነትና ከተጠያቂነት ጋር የመጡ መሆናቸው ከባለሥልጣኑ ተደምጧል፡፡ በሥርዓቱ ላይ ያሉ ችግሮች ከብቃትና ከአመለካከት ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡ ይህንንም በተመለከተ ሥልጠና እየተሰጠ ግምገማም እየተደረገ ዕርምጃ እየተወሰደ ነው፡፡ በአሠራሩ ላይም አዲስ ሥርዓት ተዘጋጅቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመወያየት ታቅዷል ተብሏል፡፡

አቶ ኃይለ ማርያም ውይይቱን ሲያጠቃልሉ ሲቪል ሰርቪሱ በሚገባ አገልግሎት እንደማይሰጥና የመንግሥት ሠራተኛው ንጉሥ እንጂ አገልጋይ እንዳልሆነ ለተነሳው ጥያቄ፣ ይህ ሊሆን እንደሚችልና ሲቪል ሰርቪሱ በሚሰጠው አገልግሎት ጥራት ላይ ክፍተት እንዳለ ይታወቃል ብለዋል፡፡ ይህንን ለመቅረፍ እየተሠራ ነው ብለው፣ ‹‹ከደርግ ጋር ሲነፃፀር ይህንን ለውጥ ያስመዘገብነው ትንሽም ቢሆን ስለሠራን ነው፤ በማለት አስረድተዋል፡፡ 

“መድረኩ የተዘጋጀው ብሶት ሰምተን ብሶት መለዋወጫ ለማድረግ አይደለም፡፡ ተወያይተን በጋራ ታግለን ችግሩን ለመፍታት ነው፡፡ ኅብረተሰቡ ካልተሳተፈ ችግሩን ለመፍታት አንችልም፡፡ አብረን መፍታት እንችላለን፡፡ ሲቪል ሰርቫንቱ በደንብ እየሠራ አይደለም ተብሎ መነገሩ ራሱ የሚፈጥረው ነገር አለ፡፡ በየክልሉ የዳያስፖራ ጽሕፈት ቤቶች ተወካዮች በስብሰባው ላይ ተገኝተዋል፡፡ አሁን የሰሙትን ችግር ሰምተው ዝም ካሉ ችግር አለ ማለት ነው፡፡ እኛም እንደዚህ ስንቀጠቀጥ ቆይተን ችግር የማንፈታ ከሆነ ችግር አለ ማለት ነው፡፡ በቀጣይ የተነሱ ችግሮችን ፈትተን መገናኘት አለብን፤” ብለዋል፡፡

በሲቪል ሰርቪሱና በዳኝነት በኩል ችግር መኖሩ በመንግሥት በኩል የታመነበት ቢሆንም ለውጥ መምጣቱ መዘንጋት የለበትም ያሉት አቶ ኃይለ ማርያም፣ ያሉትን አሠራሮች ወደ ሕዝብ እያወረዱና ሕዝቡ የችግሩ ፈቺ አካል እንዲሆን የተለያዩ የሕዝብ አደረጃጀቶች ተፈጥረዋል በማለት ገልጸዋል፡፡

መኪናና ዕቃዎቻቸውን ከቀረጥ ነፃ ለማስገባት ከዳያስፖራው ለተነሳው ጥያቄ አቶ ኃይለ ማርያም ሲመልሱ፣ “እናንተ ተሰብስባችሁ እዚህ ስለተወያያችሁ እናንተ ብቻ ኢትዮጵያዊ አይደላችሁም፡፡ ሁለት ሚሊዮን ዳያስፖራ ቢኖር 79 ሚሊዮኑ ኢትዮጵያዊ አገር ውስጥ የሚኖር ነው፡፡ ሁሉም በመኪና መጠቀም ይፈልጋል፡፡ ይህ ቅንጦትም አይደለም፡፡ ሁሉም ሰው መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባት የመጠየቅ መብት አለው፡፡ አሠራሩ ፍትሐዊ መሆን ስላለበት መንግሥት ተሳስቶ የወሰነውን የቀረጥ ነፃ መብት ለሁሉም መዝጋት ነበረበትና ዘግቷል፡፡ አገር ውስጥ ያለውም ታክስ ይከፍላል፡፡ መኪና ከቀረጥ ነፃ አይደረግም፤ አይሆንምም፡፡ ታክስ የሚቀነስም ከሆነ ለዳያስፖራ ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ኢትዮጵያዊ መቀነስ አለበት፡፡ ነገር ግን ይህ የፖሊሲ ጥያቄ ነው፤” ሲሉ ቁርጥ ያለ መልስ ሰጥተው ስብሰባው ተጠናቋል፡፡ 

ተቃውሞ ለማድረግ የሞከሩ የስድስት ኪሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በፖሊስ ተበተኑ

ኢሳት ዜና:-
በትላንትናው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ጊዮርጊስ አደባባይ እራሱን በቤንዚን ያቃጠለው ጎልማሳ ሁኔታና ምክንያት ይጣራ ሲሉ የጠየቁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የስድስት ኪሎ ካምፓስ ተማሪዎች በፖሊስ ተበትነዋል፡፡

የተወሰኑ የዩኒቨርስቲው ተማሪዎችም ተጎጂው በትላንትናው እለት ለህክምና ተኝቶበታል በተባለው የካቲት 12 ሆስፒታል ተሰብስበው ለመግባት ያደረጉት ሙከራም በፖሊስ ተበትኗል ። ዘጋቢያችን በዛሬው እለት ለማጣራት እንደሞከረው እራሱን ያቃጠለው ግለሰብ የ1998 ዓ.ም ቅጥር የአዲስ አበባ ፖሊስ ሲሆን ለፍትህና ለርትዕ በሚያደርገው ውስጣዊ ትግል በአሻጥር ከፖሊስ ሠራዊቱ የተበተነ ነው ሲሉ ለግለሰቡ ቅርበት አለን ያሉ ሰዎች ገልጸዋል፡፡

አሁንም ቢሆን በየካቲት 12 ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየተደረገለት ነው ያሉን ምንጮች መርማሪ ፖሊስ ቃሉን እንደተቀበለውና የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ድርጅት /ኢቲቪ/ ሰውየውን ሆስፒታል ክፍሉ ገብቶ መቅረጹንና ነርሶቹ የህክምና ባለሙያዎችና ነርሶች በኢቲቪ ለመቀረጽ ባለመፍቀዳቸው እንክብካቤ ሲያደርጉለት እጃቸው ብቻ እየታየ ተቀርጸዋል ፡፡

ግለሰቡ የፖሊስ አባል እንደነበር ከታወቀ በኋላ የፌዴራል ፖሊስና የደህንነት ሠራተኞች ቁጥጥርና ጓደኞቹን የማዋከብና ምንም እንዳይተነፍሱ ለማድረግ እየሞከሩ እንደሆነ አንድ እማኝ ለዘጋቢያችን ገልጾአል፡፡ በትላንትናው እለትም ግለሰቡን የሚያውቁ የአዲስ አበባ ፖሊሶች ለተሻለ ህክምና ገንዘብ ማዋጣት መጀመራቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡

መምህር የኔሰው ገብሬ ራሱን በእሳት አቃጥሎ ከገደለ በሁዋላ፣ ተመሳሳይ ድርጊቶች ተፈጽመዋል። በደብረማርቆስ ከተማ አንድ የትግራይ ተወላጅ ራሱን ማቃጠሉ ይታወቃል። በ ደቡብ ክልል በርካታ አርሶ አደሮች ራሳቸውን ገደል ውስጥ እየወረወሩ አጥፍተዋል። ብዙዎች እንደሚሉት በአገሪቱ የሚታየው የኑሮ ውድነት ወጣቶች ተስፋ እንዲቆርጡ እና በራሳቸው ላይ እርምጃ እንዲወስዱ እያደረጋቸው ነው።

ከሑመራ ከ140 በላይ ነዋሪዎች ታፍነው ወደ ኤርትራ ተወሰዱ

Source: ሪፓርተር ጋዜጣ
በትግራይ ክልል በቃፍታ ሑመራ ወረዳ በኤርትራ አዋሳኝ በሆነው የተከዜ ወንዝ ልዩ ስሙ ፅርግያ ግርማይ በተባለው አካባቢ፣ በባህላዊ መንገድ ወርቅ በማውጣት ላይ ተሰማርተው ከነበሩት መካከል ቁጥራቸው ከ140 በላይ ነዋሪዎች ማንነታቸው ባልታወቁ የታጠቁ ኃይሎች ታፍነው ወደ ኤርትራ መወሰዳቸውን በአካባቢው የሚገኙ የሪፖርተር ምንጮች ጠቆሙ፡፡ 

 በቃፍታ ሑመራ ወረዳ ደድሪስ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በ1995 ዓ.ም. የተቋቋመው ‹‹ሀገረ ሰላም›› አዲስ የሰፈራ መንደር ነዋሪ ከሆኑት መካከል ቁጥራቸው እስከ 300 የሚደርሱ ነዋሪዎች፣ የኤርትራ አዋሳኝ በሆነው በተከዜ ወንዝ በባህላዊ መንገድ ወርቅ በማውጣት ሥራ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ፡፡

ባለፈው ቅዳሜ ሌሊት ማንነታቸው ያልታወቁ ከኤርትራ የመጡ የታጠቁ ኃይሎች ወንዙን ተሻግረው ከሌሊቱ አምስት ሰዓት አካባቢ በአንድ ላይ ተኝተው የነበሩትን ከ100 በላይ ነዋሪዎች ከበዋቸው ካደሩ በኋላ፣ ጠዋት አፍነው እንደወሰዱዋቸው የአካባቢው ምንጮች ለሪፖርተር አስረድተዋል፡፡

እንደ ምንጮቹ ገላጻ ከሆነ፣ አፋኞቹ ቀን ሲሰልሉ ውለው ድርጊቱን በሌሊት የፈጸሙ ሲሆን፣ በቁጥጥር ሥር ውለው ከታፈኑት መካከል አንዳንዶቹ ወንዙን በመሻገር ላይ ሳሉ ዋኝተው ማምለጥ ችለዋል፤ በአፋኞች ተተኩሶባቸው ጉዳት ሳያደርስባቸው ቀርተዋል፡፡ ይኼው ድርጊት ቅዳሜ ለእሑድ አጥቢያ የተደገመ ሲሆን፣ ሰባት ሰዓት ላይ ተጨማሪ ቁጥራቸው 40 የሚሆኑ ነዋሪዎች በተመሳሳይ ታፍነው ተወስደዋል፡፡

ምንጮች እንደሚሉት፣ ድርጊቱን ፈጻሚዎች በኤርትራ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ሳይኖሩበት አይቀርም፡፡

ሦስት ሴቶችና አንድ አዛውንት ከታፈኑት መካከል ተለቀው የተመለሱ መሆናቸውም ከምንጮች ለማወቅ ተችሏል፡፡ ከታፈኑት መካከል ገ/መድህን ተኽላይ፣ እምባየ ፀሐየ እና ካሕሱ የተባሉት ግለሰቦች ካመለጡት መካከል ይገኙባቸዋል፡፡

የትግራይ ክልል ማስታወቂያ ቢሮ፣ የፀጥታ ኮሚሽንና የቃፍታ ሑመራ ወረዳ አስተዳደር ጉዳዩን አስመልክተን ለማነጋገር ብንሞክርም ማብራርያ ለመስጠት ፈቃደኞች አልሆኑም፡፡

የቃፍታ ሑመራ ወረዳ ፀጥታ ቢሮ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ አንድ ኃላፊ ግን፣ ታፍነው የተወሰዱት ነዋሪዎች ከተለያዩ ወረዳዎች የመጡ መሆናቸውን አምነው ቁጥራቸውም ከ75 እንደማይበልጥ ገልጸዋል፡፡ የታፈኑትን ሰዎች ቁጥር ከሌሎች ኃላፊዎች በማጣራት ላይ ሳሉ፣ ሌላ ግለሰብ ስልኩን ተቀብለው፣ ‹‹ማን ነህ አንተ? ምን ፈልገህ ነው?›› በማለት ጥያቄ አቀረቡ፡፡ ማንነታችንን ስንነግራቸው፣ ‹‹ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ መጠየቅ ትችላለህ፤ ወደ ትክክለኛ ቦታ አልደወልክም፤›› በማለት ምላሽ ሰጥተው ሳይጨርሱ፣ ቢሮአቸው የሚመለከተው ጉዳይ መሆኑን ለማስረዳት ቢሞከርም፣ ስልኩን ጆሮአችን ላይ ዘግተው፣ በተደጋጋሚ ሲደወል ስልኩን ለማንሳት ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡

የአፈና ድርጊቱ በአዲሱ የሰፈራ መንደርና በአጠቃላይ በወረዳው ውስጥ መደናገጥ የፈጠረ ሲሆን፣ ድርጊቱ ለሁለተኛ ጊዜ እሑድ ሌሊት ከተፈጸመ በኋላ የኢትዮጵያ የፀጥታ ኃይሎች ወደ አካባቢው ተንቀሳቅሰው ሁኔታውን ማረጋጋታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ታፍነው ስለተወሰዱት ዜጎች ሁኔታ ግን በተመለከተ ምንም ፍንጭ አልተገኘም፡፡

ዛሬም ሰው እየተቃጠለ ነው

አቤ ቶኪቻው

በዛ ሰሞን ዳውሮ ወረዳ ተርጫ ውስጥ የኔ ሰው ገብሬ የተባለ መመህር ራሱን አቃጠለ። ሞተም። መንግስትም አለ አይምሮው የተቃወሰ ሰው ነው። 

አይምሮ ያላቸውም ጠየቁ “አዕምሮውን ማን አቃወሰው?” መንግስትም መልስ አልነበረውምና ዝም አለ…! “ራሳቸው እያስለቀሱ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ያቋቁማሉ” የለው ማን ነበር? ከየኔሰው ገብሬ በኋላም ሆነ በፊት በርካታ መምህራን በመንግስት የተጠናገረ አስተዳደር የተነሳ ሲቃጠሉ ውለው ሲቃጠሉ እንደሚያድሩ ሰምተናል።

 ምን መምህራን ብቻ የሀይማኖት ሰዎች ነጋዴዎች ፖለቲከኞች ጋዜጠኞችም እየነደዱ ነው። እንግዲህ የሚቃጠል በሙሉ የአዕምሮ ህመምተኛ ከሆነ ጤነኛ ሰው ያለው በቤተመንግስት ብቻ ነው። ነገር ግን ሀገር ሁሉ እየተቃጠለ ያቺ የግንብ አጥር ከቃጠሎው ታድን ይሆን? ብለን የጠየቅን እንደሆነ መልሱ እንጃ ነው… እንጃ አይመስለኝም።፡ 

ከሁለት ወር በፊት በሰማሁት የጨረፍታ ዜና ደግሞ ጎንደር አካባቢ አንድ ግለሰብ ራሱ ላይ ነዳጅ አርከፍክፎ እሳት ለኩሷል። የአካባቢው ሰዎች እሳቱን ተረባርበው ካጠፉለት በኋላ በጎንደር ሆስፒታል የገባው ይህ ሰው በምን ሁኔተ ላይ እንዳለ ማወቅ አልተቻለም። (ጉድ እኮ ነው ብለው እየተገረሙ ይከተሉኝ…)

ትላንት ምሽትም አዲሳባ ውስጥ ሊያውም  ፒያሳ ዳዊት የተባለ የሰላሳ አመት ወጣት ራሱን አቃጥሏል።  ወጣቱ በአሁኑ ሰዓት የካቲት 12 ሆስፒታል ይገኛል። በህይወቱ ላይ ስለደረሰው ነገር ዝርዝር ገና አልሰማንም።
ይደረስ ለመንግስት ሰዎች
 ሀገሬው በሙሉ እየተቃጠለ እየተንጨረጨረ ነው። ሰው ሲቃጠል የአዕምሮ ህመምተኛ ነው ብሎ መልስ መስጠት ከእሳቱ ወላፈን ከጭሱም መታፈን አያድንም። የመዳን ቀን ዛሬ ነው እና ዛሬውኑ እባካችሁ ንስሃ ግቡ።

በመጨረሻም 1

በእሳቱ ለተቃጠለው ወዳጃችን ምህረትን ይላክ የሞቱትንም ነብስ ይማርልን!

Tuesday, April 24, 2012

በአዲስ አበባ አንድ ወጣት እራሱን ማቃጠሉ ተሰማ

ሰበር ዜና (ኢሳት ዜና) and www.maledatimes.com

አንድ ጎልማሳ ኢትዮጵያዊ ዛሬ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ላይ በመሐል አዲስ አበባ ጊዮርጊስ ዳግማዊ ምኒልክ ሃውልት ፊት- ለፊት በሚገኘው የአውቶብስ መቆሚያ ጎዳና ፤ አዲስ ምሩቅ ተማሪዎች የሥራ ማስታወቂያ የሚመለከቱበት ቦታ ላይ ራሱን በላስቲክ የውሃ መያዣ በያዘው ቤንዚን አቃጠለ፡፡

በሥፍራው የነበሩ ሰዎች በውሃ እና ለፍራፍሬ ንግድ ከለላ የተደረገ ህንፃ ሲሰራ እንደ ከለላ የሚጠቀሙበት ሸራ መሰል ነገር፤ በማንሳትና በማራገፍ እሳቱን ሊያጠፉለት ቢሞክሩም ግለሰቡ ተውኝ መሞት መፈለጌን ህዝብና መንግሥት እንዲያውቅልኝ እፈልጋለሁ ብሏል ሲሉ የዐይን እማኞች ተናግረዋል፡፡
እንደ እማኞች ገለፃ ግለሰቡ ከወገቡ በላይ ሙሉ በሙሉ ተቃጥሎ ቆዳው የተኮማተረ ሲሆን ጀርባው በእሳቱ በእጅጉ የተጎዳ ሲሆን፣ ጸጉሩም መርገፍ ጀምሮ አይኑ ብቻ ከጉዳት ተርፏል፡፡ ዘጋቢያችን 11፡ 30 ሰዓት ላይ ከሥፍራው ሲደርስ ራሱን ያቃጠለው ግለሰብ የለበሰው ጃኬት እንደ ወረቀት አሮ ወዳድቆ፣ ወይን ጠጅ ነጠብጣብ ያለው የተቃጠለ ሸሚዝ ቁርጥራጭ ወዳድቆ የተመለከተ ሲሆን ግለሰቡን ፌዴራል ፖሊስ በፓትሮል መኪና መወሰዱን እማኞች ነግረውት የቀይ መስቀል አምፑላን መጥቶ ፖሊስ ወስዶታል ተብሎ ባዶውን ሲመለስ ከሥፍራው ታዝቧል፡፡

ዘጋቢያችን ከሥፍራው በእቡእ እማኞችን ለማናገር የሞከረ ሲሆን ሁኔታውን እየሰቀጠጣቸው የተመለከቱ በአካባቢው የጋዜጣ፣ የመጽሔት ንግድ ላይ የነበሩ እማኞች ሰውየው ከታክሲ መውረዱንና በወቅቱ በአኳ ላስቲክ የያዘው ቤንዚን ሳይሆን ውሃ እንደመሰላቸውና ንግግርም ሲያደርግ ትኩረት እንዳልሰጡት ገልጸዋል፡፡

ቤንዚኑን ራሱ ላይ በመላ አካላቱ እያፈሰሰ ሁለት ጊዜ ክብሪት ሲጭር እምቢ ብሎት በሦስተኛው ቦግ ብሎ መንደድ እንደጀመረና እየሮጠ ወደ አውቶብስ ተጠጋ በማለት የገለጹት እማኞች፣ የአውቶብስ ሹፌር በሮቹን ዘግቶበት ተመልሶ የማስታወቂያ መመልከቻው ቦታ ላይ ተዝለፍልፎ በመውደቁ ሰዎች እየተሯሯጡ ውሃ በማፍሰስ እና በሸራ በመጠቅለል ሊያጠፉለት ቢሞክሩም እስትንፋሱ ሙሉ ለሙሉ ባይጠፋም ጉዳቱ ከፍተኛ ሆኗልብለዋል፡፡

የፌዴራል ፖሊስም ወደ ሥፍራው በፍጥነት በመምጣት ሰዎችን በትኖ የሚያጣጥረውን ግለሰብ በፓትሮል መኪና በመውሰድ በአካባቢው በቅርብ የተመለከቱ ሰዎችን ሰብስቦ እዚያው አካባቢ የሚገኝ አንድ ቅጥር ጊቢ ሰብስቦ የሞባይል ስልካቸውን በመንጠቅና በማስፈራራት ጊቢውን ዘግቶ አግቷቸዋል ብለዋል፡፡

በአካባቢው የሥራ ማስታወቂያ ስትመለከት የነበረች አንዲት ግለሰብ ጎልማሳው በሰውነቱ ደህና የሚባል ሰው ሲሆን ጸአዳ ስኒከር ጫማ ግሬይ ጅንስ ሱሪና ወይን ጠጅ ሸሚዝ ከጃኬት ጋር መልበሱን በእድሜውም ከ25 እስከ 35 ሊደርስ እንደሚችል ለዘጋቢያችን ገልፃ ከታክሲ ወይም ከባስ መውረዱን ያዩት ሰዎች ነግረውኛል እኔ ግን ሲቃጠል ብቻ ነው የተመለከትኩት ስትል እንባ እየተተናነቃት ለዘጋቢያችን ገልጻለች፡፡

ዘጋቢያችን በቦታው ባደረገው ቅኝት ግለሰቡ ወደቀ የተባለበት ሥፍራው ላይ የልብሶቹ ቁርጥራጮችን፣ እሳቱን ሊያጠፉበት የሞከሩትን ሸራ መሳይ ላይለን፣ በውሃ የረጠበ ሥፍራ ተመልክቷል፤ የፌዴራል ፖሊስም ሰዎችን አግቶ እና አንድ ግለሰብን ደግሞ (እማኞች በሞባይል ለመቅረጽ ሞክሮ ነበር ብለዋል) አንበርክከው ሲመቱት ተመልክቷል፡፡

የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ሪፖርተርና የካሜራ ጋዜጠኛ በሥፍራው ተገኝተው ቦታውን ቀርጸው ሁኔታውን የተመለከቱ ሴት እማኞችን ቃለ መጠይቅ ያደረጉ ሲሆን የደህንነት ሰዎች መጥተው እንዳይቀርጹ ሲከለክሏቸው እኛ ኢቲቪዎች ነን ሥራችንን እንስራበት በማለት ቀረፃቸውንና ቃለ- መጠይቃቸውን የቀጠሉ ሲሆን የደህንነት ሠራተኞቹም ለዘብ ብለው ሰዎችን ወደ መበተኑና ወደ መጠጋጋቱ ሲያመሩ ዘጋቢያችን አስተውሏል፡፡

Eritrea says its president is OK

 By Aaron Maasho, Reuters
ADDIS ABABA (Reuters) – Eritrea has sought to quash speculation about President Isaias Afewerki’s health, saying he was “fit as a fiddle” and lambasting the United States for spreading “lies” over his condition.
 
Rumours have been rife in the past few years that Isaias, 66 and in power since 1993 after leading his country to independence from Ethiopia, was in poor health and required regular trips abroad for treatment.

Speculation about his health has stirred up debate over who might eventually replace the reclusive leader. Isaias has no obvious successor but the opposition says he might be grooming his son, Abraham, for the top job.

 U.S. diplomatic cables released by WikiLeaks have also mentioned the possibility of the military elite trying to take over power in the Red Sea state.Eritrea refuted speculation about his health late on Sunday in a special announcement aired by the information ministry on state television and later broadcast on the Internet.

“There has been widespread speculation in the past few weeks that President Isaias has fallen seriously ill,” the broadcast said. “We would like to announce that President Isaias is fit as a fiddle and is in the best of health under all criteria,” it added in remarks translated from the Tigrinya language. Eritrea’s exiled opposition has alleged on numerous occasions that the president is suffering from a serious liver ailment and that hehas been receiving medical attention in Qatar, with which his nation has close ties.
In a move aimed at highlighting his good health, the broadcast showed a montage of Isaias sporting a baseball cap and making a short dash down a dirt track as he waved to bystanders in light rain. It also pictured the leader snapping pictures with a point-and-shoot camera, then walking up a slope and posing as he smiled alongside other men on the banks of a reservoir. 

Eritrea accused the U.S. Central Intelligence Agency (CIA) of spreading the “lies” surrounding its leader’s health. In a leaked cable from the U.S. embassy in the capital Asmara, former U.S. ambassador Ronald McMullen said Isaias feared the U.S. would try to kill him by firing a missile on his residence in the coastal city of Massawa. Asmara often criticises Washington which it says backs its arch rival Ethiopia in the two countries’ frontier dispute.

“Those lies emanate from Langley with the CIA being the rumour-mongers,” said the television announcement, referring to the intelligence agency’s headquarters. Eritrea and Ethiopia have been at loggerheads since their 1998-2000 border war, which killed 70,000 people, and they accuse one another of backing the other’s rebels and working to topple the other’s government. Isaias accused Washington last month of plotting Ethiopian cross-border raids that targeted alleged rebel camps.

(Editing by George Obulutsa and Maria Golovnina)



IPI World Press Freedom Heroes Condemn Imprisonment of Ethiopian Journalist Eskinder Nega


 A Call for an End to the Persecution of Journalists in Ethiopia
By: Naomi Hunt, Press Freedom Adviser for Africa & the Middle East

VIENNA – Twenty international journalists who have been recognised as World Press Freedom Heroes by the Vienna-based International Press Institute (IPI) have condemned the Ethiopian government’s decision to jail Eskinder Nega and other journalists on terrorism charges, and called for their immediate release. Eskinder Nega, an online writer and critic of the current Ethiopian government, was arrested in September 2011 and is accused of supporting terrorism, for which he could face the death penalty if convicted. 

He was jailed shortly after having criticized the government’s use of anti-terrorism laws to jail other journalists and opposition figures. This is hardly Eskinder's first brush with the authorites – he and his wife, also a journalist, were jailed for 17 months on treason charges in the aftermath of the disputed 2005 elections. Their son was born in prison. Since then, Eskinder has been banned from journalism but has continued to speak out and write.

 Ethiopia, which is set to host the World Economic Forum on Africa in May 2012, jailed Eskinder and four other journalists on anti-terrorism charges over the past year.  Woubshet Taye, deputy editor of the now-defunct Awramba Times, and Reyot Alemu of Feteh newspaper were convicted and sentenced to 14 years in prison this January. In December, Swedish journalists Martin Schibbye and Johann Persson were sentenced to 11 years in prison for aiding terrorists. They had been arrested last year in the company of rebels in the Ogaden region.

Last month, IPI Executive Director Alison Bethel McKenzie called on United Nations Secretary General Ban Ki Moon to speak out against Ethiopia’s use of anti-terror laws to jail journalists, which IPI said "makes a mockery of the universal right to ‘hold opinions without interference and to seek, receive and impart information and ideas through any media and regardless of frontiers.’”IPI noted that this practice also undermines “the fight against real terrorists, who use violence - and not words - to achieve their ends”. 

Each of the men and women who signed this petition has been honoured for their contributions to freedom of the press in their home countries and around the world. Many have themselves been jailed for their work – indeed Turkish author and investigative reporter Nedim Sener’s battle against terrorism charges, believed by observers to be designed to silence him as a journalist, is not over yet. Read their call for Ethiopia’s journalists to be freed, below:

*******************************************************************************
H.E. Meles Zenawi
P.O.Box 1031
Addis Ababa, Ethiopia
Via Fax: 2511-55-20-20
Dear Prime Minister,
We are writing to express our extremely strong condemnation of the Ethiopian government’s decision to jail journalist Eskinder Nega on terrorism charges on Sep. 14, 2011. We believe the government’s decision to arrest him violates the rights of freedom of speech and freedom of the press guaranteed by the Ethiopian constitution, the United Nations’ International Covenant on Civil and Political Rights and the Universal Declaration of Human Rights.
The imprisonment of Eskinder Nega and other journalists represents the criminalisation of investigation and criticism, which should be part and parcel of any democratic society. We are particularly concerned by reports from Human Rights Watch and Amnesty International that Eskinder may be subject to torture during his imprisonment.
We call on the Ethiopian government to unconditionally release Eskinder and other journalists unjustly detained; to ensure that he and others are treated humanely; to halt the use of anti-terrorism laws to prosecute journalists; and to fully defend the rights of the press outlined by Ethiopia’s constitution and international agreements.Please note that we are sending this statement to the authorities of the African Union – including the Chairperson of the African Union Commission, Dr. Jean Ping, and the Chairperson of the African Commission on Human and Peoples’ Rights, Catherine Dupe Atoki. 

We wish to draw their attention to the fact that the conduct of the Ethiopian Government is in conflict with the protocols of the African Union, the African Union Charter, and the guarantees of freedom of expression protected under various international human rights instruments including the Universal Declaration of Human Rights. Moreover, we find that the conduct of the Ethiopian government also brings the African Union into disrepute because its headquarters are in Addis Ababa.

Signed by: Kenneth Best, Liberia – Kenneth Best founded The Daily Observer, Liberia’s first independent daily, in 1981. As a result of its critical reporting of Samuel Doe’s dictatorship, Kenneth Best was arrested on multiple occasions and the paper shut down four times, once for a period of two years. In 1990, when The Daily Observer facilities were burnt down, Kenneth Best and his family were exiled to The Gambia, where another newspaper of the same name was established. 
Lydia Cacho, Mexico – One of Mexico’s most famous journalists, reporting on organised crime, political corruption, domestic violence, and child prostitution, Lydia Cacho has raised awareness of serious issues facing women and children in Mexico. Lydia has written for Novedades de Cancún and Por Esto, as well as books including Los Demonios del Eden: El Poder Que Protege a la Pornografía Infantil ("The Demons of Eden: The Power That Protects Child Pornography"). Lydia Cacho remains committed to her work despite having been imprisoned and tortured. 
Juan Pablo Cardenas, Chile – As chief editor of Análisis during General Pinochet’s regime, Juan Pablo faced constant harassment and legal prosecution. Despite the murder of one of his journalists, Cardenas remained committed to reporting on government corruption and human rights abuses. He once endured a 541-night prison sentence for offending the armed forces in his editorials. Now, Juan Pablo continues to write for national and international publications and is currently a professor at the University of Chile’s School of Journalism.

May Chidiac, Lebanon – Dr. May Chidiac is the founder and president of the May Chidiac Foundation. Known for her criticism of Syria’s sway over Lebanon, an issue that was seldom critically discussed in the country, May Chidiac worked as the main anchor on political talk show Bi Kol Jor’a. May Chidiac nearly lost her life in a car bomb attack in 2005, which left her severely injured.

Sir Harold Evans, United Kingdom - One of Britain’s most respected journalists and the crusading editor of The Sunday Times for 14 years, Sir Harold Evans brought a new style of investigative reporting to his country. He has authored and edited best-sellers and served as a contributor to various media houses including The Guardian and the BBC. In 2011, Sir Evans joined the Reuters news agency as editor-at-large. 

Akbar Ganji, Iran – Often called ‘Iran’s most prominent political dissident’, Akbar Ganji spent six years in Evin prison for a 1999 series of articles he wrote for Sobh Emrouz newspaper about Iran’s notorious ‘chain murders’. Akbar Ganji also wrote a number of articles accusing high level political figures and clerics of being involved in assassinations of dissidents and intellectuals. In 2000, Ganji was arrested for spreading propaganda and endangering national security. He spent six years in prison, much of it in solitary confinement. However he used this time to write his “Republican Manifesto”. After his release in 2006, Akbar Ganji left Iran and has been campaigning for democracy. He published his first book in English in 2008, entitled The Road to Democracy in Iran. 
 Amira Hass, Israel – As a journalist for Ha’aretz, Amira Hass has covered the Gaza strip and Palestinian affairs for years, becoming the first Israeli journalist to live in the Palestinian territories. Amira Hass was convinced that the Israelis needed to know the truth about the plight of the Palestinian people. Despite arrests and confrontations with the Israeli authorities and the Palestinian National Authority, she continues to report with independence.

Daoud Kuttab, Jordan – Daoud Kuttab is General Manager at the Community Media Network, Amman and Founder of AmmanNet, Amman, Jordan, the Arab world’s first Internet radio station. One of the best known Palestinian journalists, Kuttab fought for a free media in the Palestinian Territories under both the Israelis and the Palestinian Authorit. He has worked for a number of publications including Al Fajr and Al Quds, but went on to help establish both the Arabic Media Internet Network in 1995 and the Institute of Modern Media at Al Quds University in 1996. 
Gwen Lister, Namibia – As founder and former editor of The Namibian, Gwen Lister remained committed to reporting injustice and corruption both before and after Namibia’s independence from apartheid South Africa, despite prosecutions, raids and violent attacks. She previously co-founded the Windhoek Observer and worked as a political editor. She is a founder of the Media Institute of Southern Africa.

Raymond Louw, South Africa – Raymond Louw is a veteran champion of press freedom and journalists’ rights. Chairman of the South African Press Council and one of the founding members of the South African National Editors’ Forum, until 2011 Louw also worked as the editor and publisher of Southern Africa Report, a private current affairs weekly. Raymond Louw previously worked for the Sunday Times and the Rand Daily Mail, which was renowned for its investigative journalism with regards to apartheid and other issues.

Veran Matic, Serbia – As co-founder of Radio B92, Veran Matic provided an accurate and impartial account of events in Serbia, whilst standing up to pressure from the authorities and withstanding multiple threats, physical attacks and arrests. B92 was banned in 1991 and again in 1996. The radio station was repeatedly jammed and then closed down, but it continued to operate via the Internet. Mass rallies and protests forced the authorities to open the station again. Matic established the Association of Independent Electronic Media (ANEM), a network of independent radio stations in Serbia and Montenegro, in an attempt to provide listeners with objective news. ANEM is still going strong today with more than 50 independent radio and television stations.

Adam Michnik, Poland – As a former dissident, writer, historian, lecturer and journalist, Adam Michnik is known for his defence of human rights. He spent a total of six years in prison between 1965 and 1986 for his opposition to communist rule in Poland. As editor in chief of the first independent Polish daily, Gazeta Wyborcza, Adam Michnik has remained committed to the paper’s independence. Today, the newspaper remains the top-selling daily in Poland, and one of the most respected in Europe.

Fred M’membe, Zambia – Known for his outspoken defence of press freedom and his paper’s exposés on government corruption and abuses of power, Frank M’membe is founder and editor-in-chief for The Post, Zambia’s leading independent daily. Despite harassment, raids, multiple lawsuits including accusations of defamation and treason confiscation and censorship, Frank M’membe continues to uphold the principle of press freedom. Frank M’membe is also a founder of the Media Institute of Southern Africa, which fosters a free and independent media.

Nizar Nayouf, Syria – Nizar Nayouf repeatedly paid the price for his work. While working as editor in chief for Sawt Al Democratiyya, and because of his affiliation with the Committee for the Defence of Democratic Freedom, Nayouf was sentenced in 1992 to ten years in prison. He spent most of this time in solitary confinement and was tortured, but still managed to write four books. Since his release from prison, Nizar Nayouf has left Syria and is chief editor of Syria Truth.
Pap Saine, The Gambia – Gambian publisher and editor Pap Saine is the publisher and editor of The Point and a Reuters correspondent for West and Central Africa. Pap Saine has faced imprisonment and harassment for his work, particularly for his commitment to press freedom and revealing the truth about Deyda Hydara, his co-founder who was murdered by unknown men in 2004.

Faraj Sarkohi, Iran – A writer and journalist, Faraj Sarkohi was persecuted by both the Shah of Iran and the Islamic Republic of Iran. As a result of his work for Adineh, a literary monthly he founded and edited, Faraj Sarkohi faced imprisonment and torture before he was forced into exile. He continues to campaign for greater press freedom in Iran. 
Nedim Sener, Turkey – After spending a year behind bars, Nedim Sener was recently released from prison pending trial. He faces allegations that his criticism of government investigations into alleged coup plots demonstrated support for those plots. Sener is an author and investigative journalist with Turkish daily newspaper Posta. His work includes publication of a book on the 2007 murder of his friend, Turkish-Armenian journalist Hrant Dink, which accused Turkish security agencies of failing to prevent Dink's murder. 

Arun Shourie, India – One of India’s most renowned and controversial journalists, Arun Shourie was the uncompromising editor of the English-language daily Indian Express, and introduced a new style of independent investigative journalism to India. At one stage, there were 300 cases filed against the Indian Express by the government but Shourie remained committed to press freedom, ensuring him a vast following, and many enemies, across India. Arun Shourie is now working in politics and previously was a Minister for the Bharatiya Janata Party.

Ricardo Uceda, Peru – Famous for his fearless reporting on government corruption and the military’s abuse of human rights, Ricardo Uceda is one of Peru’s most renowned investigative journalists. As editor of newsweekly , Ricardo Uceda revealed military abuses and faced physical threats and censorship. Ricardo Uceda also founded the Investigative Unit of El Comercio, Peru’s oldest daily, and previously he also worked for El Mundo, Expreso, El Diario, El Nacional, Canal 2 and La Razón, and is a founding member of Instituto Prensa y Sociedad (Press and Society Institute).
Jose Ruben Zamora, Guatemala – Founder and former editor-in-chief of the independent daily Siglo Veintiuno (21st Century), Jose Ruben Zamora has built up a reputation for reporting on taboo subjects and exposés covering corruption, drug trafficking and human rights violations. Zamora resigned as editor in chief of Siglo Veintiuno in 1996 and launched a new daily, El Periódico, which continues its critical coverage. Zamora has faced censorship, harassment, death threats, kidnapping and attacks for his work.


International Press Institute contact: Naomi Hunt +43 1 512 90 11 or nhunt@freemedia.at
Committee to Free Eskinder Nega contact: Jason McLure +1 202 370 6905