ቻይና በኢትዮጵያዊያን ላይ የምታደርሰው ሰቆቃ
ቻይና ከወያኔ ጋር በሚያደርገው የጠበቀ ግኑኝነት በኢትዮጵያ ያሉ ቻይናዊያን በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚያደርሱት ሰቆቃ ለማመን የሚከብድ ነው። ቻይናዊያን በኢትዮጵያ በጣም ወጣት የሆኑ ኢትዮጵያዊያንን ጉልበት መበዝበዝ (ባርነት) ፣ አስገድዶ መድፈር ፣ ማስር ፣ የአካል ጉዳት ማድረስ (ቶርቸር) እና እስክ መግደል ድረስ ስልጣን አላቸው። በዚህ ቪዲዎ ውስጥ ይህን የቻይናዊያንን ኢ-ሰባዊ ተግባራት የሚያረጋግጡ በኢሳት ራዲዩዎ ከሁለት ሰዎች ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ይገኝበታል።
No comments:
Post a Comment